የገቢዎች ሚኒስቴር ሚንስትር ክብርት ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ ማምሻውን ድሬዳዋ ከተማ ገቡ::
የገቢዎች ሚኒስቴር ሚንስትር ክብርት ወ/ሮ አይናለም ወደ ድሬዳዋ የመጡበት ዋነኛ አላማ የፌደራል ገቢዎችና የክልል ገቢዎች የጋራ ምክክር መድረክ ላይ ለመሳተፍ መሆኑ ከወዲሁ ታውቋል። ክብርት ወ/ሮ አይናለም ድሬዳዋ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱም በአስተዳደሩ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። በኤደን ሳሙኤል ፎቶ:- አገኘሁ ሸዋረጋ


