በድሬዳዋ አስተዳደሩ ለውጡን ተከትሎ በትራንስፖርት ዘርፍ የተመዘገቡ ስኬቶች አበረታች መሆናቸው ተገለፀ።

#DGC | ህዳር / 2017 ዓ.ም በአስተዳደሩ ለውጡን ተከትሎ በትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ዘርፍ የተመዘገቡ ስኬቶች ለሀገራዊ ብሎም ለአስተዳደሩ እድገት የሚኖራቸው አበርክቶ ከፍተኛ መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክ ባለስልጣን መስሪያ ቤት ዋና ስራ አስፈፃሚ የሆኑት ክብርት ወ/ሮ ሽኩሪ አቡድረህማን በዛሬው እለት ከመንግስት ኮሙኒኬሽን ጋዜጠኞች ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ አስታውቀዋል። የድሬዳዋ አስተዳደር የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክ ባለስልጣን…

Read More

የፌደራል ፣ የክልልና የከተማ አስተዳደሮች የገቢ ተቋማት የ4 ወራት የገቢና የዋና ዋና ስራዎች እቅድ አፈፃፀም ግምገማ የጋራ ምክክር መድረክ ተሳታፊዋች በድሬዳዋ አስተዳደር እየተሰሩ ያሉ የልማት ስራዋችን ጎበኙ

#DGC | ህዳር 17/2017 በጉብኝት መርሀ ግብሩም የገቢዎች ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ዓይናለም ንጉሴ እንዲሁም ሌሎች የሚኒስቴሩ፣የክልልና የከተማ ቅ/ጽ/ቤት አመራሮች ተገኝተዋል። በዚህም በጉብኝታቸው የድሬዳዋን ኢንተርናሽናል እስታዲየምን፣ ነፃ የንግድ ቀጠናን እንዲሁም የሲቪክ ሴንተርን ተመልክተዋል። የፌደራል ፣ የክልልና የከተማ አስተዳደሮች የገቢ ተቋማት የ4 ወራት የገቢና የዋና ዋና ስራዎች እቅድ አፈፃፀም ግምገማ የጋራ ምክክር መድረክ በድሬዳዋ አስተዳደር በትላንትናው…

Read More