Amharicበብልፅግና ፓርቲ የሴቶች ክንፍ ምክትል ፕሬዝዳንትና የፅፈት ቤት ኃላፊ ክብርት ወ/ሮ መስከረም አበበ የተመራ ልኡካን ቡድን ድሬዳዋ ከተማ ገባ direcom1 year ago01 mins ልኡክ ቡድኑ ድሬዳዋ ከተማ የገባው የሴቶች ክንፍ አደረጃጀትን ለመገምገም ነው። ልኡክ ቡድኑ ድሬዳዋ ከተማ ሲገባ በአስተዳደሩ በየደረጃው በሚገኙ አመራሮች ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል። በኤደን ሳሙኤል ፎቶ:- ቴድሮስ ልኡልሰገድ Post navigation Previous: Ciiddanka difaca qaranka qaybtisa bariga ayaa dhiig ugu deeqay dhalaanka iyo hooyada dhig la’aanta oo dhimanaysaa.Next: የረመዳን ፆም ወር እና የአብይ ፆምን ምክንያት በማድረግ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎች የምግብ ፍጆታ ድጋፍ ተደረገ Leave a Reply Cancel replyYour email address will not be published. Required fields are marked *Comment * Name * Email * Website Save my name, email, and website in this browser for the next time I comment. Δ
የድሬዳዋ የኮሪደር ልማት ለከተማዋ ውብ ገፅታን ከማላበሱ ባሻገር ለከተማ ግብርና እና ለሥራ ዕድል ፈጠራ ትልቅ በር ከፍቷል direcom4 days ago2 days ago 0
ሰኔ 25 ቀን 2016 ዓ.ም በደረሰው ድንገተኛ የእሳት አደጋ ሳቢያ የተጎዱ ወገኖችን በመደገፍና አካባቢውን መልሶ በማቋቋም ረገድ የድሬዳዋ አስተዳደር እያበረከተ ያለው አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑ ተጠቁሟል። direcom4 days ago2 days ago 0
”በሀገር ውስጥም በውጭም የሚገኙ የድሬደዋ ወዳጆችና ተወላጆች እያበረከቱ ያለው የበጎ ተግባር ስራዎች የሚመሰገንነው።” – የድሬደዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሀር። direcom5 days ago2 days ago 0