በብልፅግና ፓርቲ የሴቶች ክንፍ ምክትል ፕሬዝዳንትና የፅፈት ቤት ኃላፊ ክብርት ወ/ሮ መስከረም አበበ የተመራ ልኡካን ቡድን ድሬዳዋ ከተማ ገባ

ልኡክ ቡድኑ ድሬዳዋ ከተማ የገባው የሴቶች ክንፍ አደረጃጀትን ለመገምገም ነው።

ልኡክ ቡድኑ ድሬዳዋ ከተማ ሲገባ በአስተዳደሩ በየደረጃው በሚገኙ አመራሮች ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል።

በኤደን ሳሙኤል

ፎቶ:- ቴድሮስ ልኡልሰገድ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *