በቀለአድ ክላስተር ሲከናወን የቆየው የበጋ ወራት የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ስራ በእውቅናና ሽልማት መርሀ ግብር ተጠናቀቀ
ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ የህዝብን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በልዩ ትኩረት እየተሰራባቸው ከሚገኙ ዘርፎች መካከል አንዱ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራዎችን በማጠናከር ምርትና ምርታማነትን ማረጋገጥ ሲሆን “አፈራችን ለሀገራችን ብልፅግና”በሚል መሪ ቃል በቀለዓድ ክላስተር ለተከታታይ 30 ቀናት ሲከናወን የቆየው የ2017 ዓ.ም የበጋ ወራት የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ስራም በእውቅናና ሽልማት መርሀ ግብር ተጠናቋል። የተቀናጀ የበጋ ወራት የተፋሰስ ልማት ስራ እንደሀገር ልዩ…


