“በረ ቤክ ” በሚል ርእስ በጸሐፊ ሰበኬቤክ ደሜ ትውፊትን መሰረት አድርጎ የተጻፈ የአፋን ኦሮሞ መጽሐፍ ተመረቀ።

የኦሮሞን አፋዊ ስነጽሑፍ እና ትውፊት መነሻ ያደረገው ይህ በ87 ገጾች የተቀነበበው የሰበኬቤክ ደሜ “በረ ቤክ ” መጽሐፍ የኦሮሞን ባህላዊ ዳኝነት እና የፍትህ አሰጣጥ ጥበብ ፣የሞራል ልህቀት፣ ወግና ፍልስፍናና ሀገር በቀል እውቀት ትውፊታዊ መሰረት የቃኘበት መሆኑ በምረቃ ስነስርዓቱ ላይ ተገልጿል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *