በድሬዳዋ አስተዳደር የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅን አስመልክቶ ታላቅ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው

የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቆ መመረቁን አስመልክቶ ዛሬ በድሬዳዋ አስተዳደር ታላቅ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው። በአሁን ሰዓት በአስተዳደሩ የሚኖሩ ነዋሪዋች ወደ እስታዲየም የተለያዩ መፈክሮችን ይዘው በመግባት ላይ ይገኛሉ ። የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የድጋፍ ሰልፉን የተመለከቱ ዘገባዎችን ተከታትሎ ባሉት የዲጂታል ሚዲያ አማራጮቹ የሚያቀርብ ይሆናል።

Read More

Hidha Haaromsaa Itoophiyaa Guddichi Badhaadhina Itoophiyaa Damee Humna Ibsaan Tumsuu Bira Dabree Olka’insa Itoophiyaa Kan Mirkaneessu Ta’uun Ibsame.

Bulchinsa Dirree Dhawaatti Xumuramuu Hidha Haaromsaa Itoophiyaa Guddicha Ilaalchisuun mataduree” Oomishtummaafi Olka’insa” jedhuun Mariin Paanaalii Ummata Gaggeeffame. Waltajjicharratti Kabajamoo Kantibaa Bulchinsaa Dirree Dhawaa Obbo Kadiir Juhaar , Afayaa’ii Mana Marii Bulchinsaa Dirree Dhawaa Kab.Aadde Fatiyaa Aden, Hogganaa Waajjira Paartii Badhaadhina Damee Bulchinsaa Dirree Dhawaa Obbo Ibraahim Yuusuf dabalatee Hoggantoonni Olaanoon bulchinsaa , abbootiin amantaa, hojjettoonni…

Read More

Magaalada Diridhaba waxaa ka dhacay madal fagaare ah oo lagaga hadlayay dhamaystirka biyo xidheenka wayn ee itoobiya.

Waxaa maanta la qabtay madal dood wadaag ah oo halku dhigiisu ahaa wax soo saarka iyo soo noolaynta dhamaystirka biyo xidheenka. Khudbadii uu ka jeediyay madasha dood cilmiyeedka ayaa waxaa madasha dood cilmiyeedka ka jeediyay Duqa magaalada Diridhaba mudane Khedir Juhar oo sheegay in biyo xireenkeena wayen ee wabiga abay uu tusaale u yahay fulinta…

Read More

ልጆችን ማዕከል ያደረገ ድጋፍ ትውልድን መገንባት እንደሆነ ተገለፀ።

የኤስኦኤስ የህፃናት መንደር በድሬዳዋ ለ635 ህጻናት የትምህርት መረጃ ቍሳቁስ ደጋፍ አድርጓል። በድጋፍ ስነስርአቱ ላይ የኤስኦኤስ የህፃናት መንደር የሎኬሽን ኘሮግራም ዳይሬክተር አቶ መሉቀን አስፋው እንዳሉት የተደረገው ድጋፍ የኤስኦኤስ ህጻናት ወንደር በድሬዳዋ አሰተዳደር ከተማ ሶስት ፕሮጀክቶች እንዳሉት ገልፀው ሁለቱ ፕሮጀክቶች ውሎና አዳራቸውን ጐዳና ላይ ያደረጉ ህጻናትን የሚደግፍ መሆኑን ገልዋል፡ ከዚህ ውስጥ የዛሬው ድጋፍ አንዱ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅን አስመልክቶ ህዝባዊ የውይይት መድረክ ተካሄደ

የግድቡ መጠናቀቅን አስመልክቶ” እምርታ እና ማንሰራራት” በሚል መሪ ሀሳብ ህዝባዊ የፓናል የውይይት መድረክ በዛሬው እለት ተካሂዷል። በፓናል የውይይት መድረኩም የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር በንግግራቸው የህዳሴ ግድባችን ኢትዮጵያውያን በደምና በላብ ዋጋ የከፈልንበት የህብረ ብሄራዊ አንድነታችን ውል የመቻል ምሳሌ ነዉ ብለዋል። የህዳሴ ግድባችን በወጀብ ውስጥ ሳንናወጥ፥ በቁርጥ ቀን በጽናት እንድንቆም ያደረገን የአንድነታችን ውል፥ የጥቁር…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር የታላቁ ኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅን አስመልክቶ ህዝባዊ የፓናል የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

በድሬዳዋ አስተዳደር የግድቡን መጠናቀቅ አስመልክቶ ”እምርታና ማንሰራራት” በሚል መሪ ሀሳብ ህዝባዊ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ይገኛል። በህዝባዊ የውይይት መድረኩም የድሬደዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ፈቲያ አደን ፣ምክትል ከንቲባ ክቡር አቶ ሀርቢ ብህ የፓርቲ እና የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች፣ የሀይማኖት አባቶች የመንግስት ሰራተኞች እና በርካታ የአስተዳደሩ ነዋሪዎች እየተሳተፉ…

Read More