የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህን ከአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በመሆን በድሬዳዋ ደወሌ የምድር ባቡር ድርጅት ባቡር ላይ በደረሰ ድንገተኛ አደጋ ጉዳት ደርሶባቸው በሆስፒታል ውስጥ ህክምና እየተደረገላቸው የሚገኙ ወገኖችን ተዘዋውረው ጠይቀዋል

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *