ኢትዮጵያ በቡድን 20 ጉባዔ ጥቅሟን የሚያስጠብቁ ውይይቶች አድርጋለች፦ አቶ አህመድ ሽዴ
በደቡብ አፍሪካ በተዘጋጀው የቡድን 20 (G-20) አባል ሀገራት የመሪዎች ጉባዔ ላይ የኢትዮጵያ ጥቅም የሚያስጠብቁ ጉዳዮች ላይ ውይይት መደረጉን የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ ገለፁ። ከግሎባል ፈንድ ተጠቃሚ አንዷ የሆነችው ኢትዮጵያ ፈንዱ በቀጣይ ዓመት የሚሰጠውን ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል ከ11 ቢሊዮን ዶላር በላይ ልገሳ እንዲደረግ ኢትዮጵያ ሰፊ ጥረት ማድረጓን ነው የገለፁት። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከደቡብ…


