የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ በዛሬው ዕለት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ከአስተዳደሩ መሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ በቀረቡ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቷል በዚህም:-
1ኛ:- ከዚራን በኮሪደር ልማት መልሶ የማልማት ሂደት ላይ ውይይት አድርጓል።
2ኛ:-የተሻሻለው የቦታ መነሻ ዋጋ ላይም እንዲሁ ካቢኔው ተወያይቷል።
በተጨማሪም ካቢኔው በሌሎች የልማት እና የልማት ነክ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አስተላልፏል።


