Wakaaladda Dakhliga Ismaamulka Dire Dhabbe oo qabatay madal wacyigelin canshuur-bixiyeyaasha

Maanta, Wakaaladda Dakhliga Ismaamulka Dire Dhabbe ayaa qabatay madal dood wacyigelin ah oo lala yeeshay canshuur-bixiyeyaasha, taasoo diiradda lagu saarayay qalabka diiwaangelinta iibka iyo isticmaalka rasiidhka. Madashan ayaa loogu talagalay in lagu kordhiyo fahamka iyo wacyiga canshuur-bixiyeyaasha. Maareeyaha Guud ee Wakalada, Dr. Cabdisalaam Maxamed, ayaa sheegay in ujeeddada madashu tahay in la baro canshuur-bixiyeyaasha muhiimadda…

Read More

Haweenku waa tiirka doorashooyin cadaalad, nabad ah oo dimuqraadi ah

Garabka Haweenka ee Xisbiga Barwaaqada ee ismaamulka Dire Dhabe ayaa bilaabay tartan su’aalo iyo jawaabo ah, kaas oo loogu gogol xaarayo doorashooyinka 2018 isla markaana lagu xoojinayo wacyigelinta haweenka. Munaasabadda ayaa waxaa ka qaybgashay Madaxa Xafiiska Laanta Xisbiga Barwaaqada ee ismaamulka Dire Dhabe, Marwo Xoukmia Maxamed, oo sheegtay in Xisbiga Barwaaqadu uu mudnaan gaar ah…

Read More

የ2018 ዓ.ም ምርጫ ፍትሀዊ ሰላማዊና ዲሞክራሲያዊ በሆነ መልኩ እንዲጠናቀቅ ሴቶች ከፍተኛ ሚና እንዳላቸው ተገለፀ::

የድሬዳዋ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ የምርጫ 2018 ዓ.ም የንቅናቄ ማስጀመሪያ የጥያቄና መልስ ውድድር ማካሄድ ጀመረ። በዚህም በመርሃ-ግብሩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የሴቶች ክንፍ ኃላፊ ወ/ሮ ሁክሚያ መሀመድ ብልፅግና ፓርቲ ሴቶችን ለማብቃት ልዩ ትኩረት ሰቶ እየሰራ እንደሚገኝ ተናግረው፤ ሴቶች በፖለቲካዊ፣ በኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ዘርፎች ተሳታፊና ተጠቃሚ እንዲሆኑ እየተሰሩ የሚገኙ ስራዎችን በቀጣይ የማጠናከር ስራ…

Read More

መጪዉ ታህሳስ 19 ቀን 2018 ዓ.ም የሚከበረዉ ዓመታዊ የቁልቢ ገብርኤል የንግስ በዓል ያለምንም የፀጥታ ችግር እንዲከበር በቂ ዝግጅት በማድረግ ወደ ስራ መግባቱ የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አስታዉቋል::

የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር አለሙ መግራ ለሚዲያ አካላት በበአሉ አከባበርና እንግዳ አቀባበል ዙሪያ መግለጫ ሰተዋል። ክቡር ኮሚሽነር አለሙ መግራ በመግለጫቸው በዓሉ ያለምንም የፀጥታ እና የትራፊክ አደጋ ችግር እንዲከበር ከሚመለከታቸዉ አካላት ጋር ረጅም ጊዜ የፈጀ ዝግጅት መደረጉን ገለፀው እንግዶችን ከመቀበል ጀምሮ የንግስ በዓሉ እስኪጠናቀቅ ድረስ የፀጥታ ኃይሉ በትኩረት እንደሚሰራ ተናግረዋል፡፡ በአሉን ለመታደም ከመላው የሀገራችን…

Read More

በሽያጭ መመዝገቢያ መሳሪያ እና በደረሰኝ አጠቃቀም ዙሪያ ከግብር ከፋዮች ጋር ውይይት ተካሄደ::

የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን በሽያጭ መመዝገቢያ መሳሪያ እና በደረሰኝ አጠቃቀም ዙሪያ ለአገልግሎት ሰጪ ተቋማት የግንዛቤ ማስጨበጫ የውይይት መድረክ በዛሬው እለት አካሂዷል። በውይይት መደረኩ የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን ዋና ስራ አስኪያጅ ዶ/ር አብድሰላም መሀመድ በወቅቱ እንዳሉት የውይይቱ መድረክ በዋናነት በመጪው ወራት የባእላት ወቅት እንደመሆኑ በርካታ ግብይቶች የሚፈጸሙበት እና ኢኮኖሚያዊ የሚጎለብትብት በመሆኑ የደረሰኝ አጠቃቀም ላይ ግብር ከፋዮ…

Read More