ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

“Pulse of Africa” በጥቂት ዓመታት ውስጥ በአፍሪካ ቀደምትና ታዋቂ ከሆኑ ሚዲያዎች አንዱ እንደሚሆን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) “Pulse of Africa”የተሰኘ የፓን አፍሪካ ሚዲያን በዛሬው ዕለት አስጀምረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት፤ “Pulse of Africa” በጣም ቀለል ያለ ጅማሮ ያደረገ ቢመስልም በጥቂት ዓመታት ውስጥ በአፍሪካ ቀደምት እና ታዋቂ ከሆኑ ሚዲያዎች…

Read More

ተጠያቂነት የሰፈነባት እና የበለጸገች ሀገር እንገነባለን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

7ኛው የታማኝ ግብር ከፋዮች እውቅና ሥነ-ሥርዓት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ተካሂዷል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን አስመልክቶ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባጋሩት መልእክት፤ የ7ኛው የታማኝ ግብር ከፋይ እውቅና ሥነሥርዓት ተሸላሚዎች እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል። ባለፈው ዓመት የምታዋጡት ግብር ለጋራ እድገትና ለሕዝባዊ ጠቀሜታ በሚውሉ ሀገራዊ ፕሮጀክቶች ላይ እንደሚውል ቃል ገብተን ነበር ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ዛሬ በከተማችን ኮሪደሮች…

Read More

Gareen supparvizhinii waajjira paartii badhaadhinaa damee bulchinsa dirree raawwii hojii kurmaana tookoffaa hundee badhaadhinaa seektarootaa fi aanaalee bara 2018, ilaaluuf deeggarsaa fi supparvizhinii gaggeeysuu eegale.

Gareen supparvizhinii kun kallattii cheeklistii kaayamee jiruutiin hojiin barbaachisu hojjetamaa jira moo hin jiru dhimma ja’u gamaggamuun cinaachi cimaan jiru akka itti fufu hanqinoonni jiran immoo akka sirraawan kallattii kaayuudhaan deeggarsa barbaachisu taasisaa jiru. Gareen supparvizhinii kun yeroo itti aanuttis seektaroota hafanirratti hojii deeggarsaa fi supparvizhinii ni gaggeeysa.

Read More

የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን ለማድረግ የመንግስት ሰራተኞች ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለፀ።

“ከጂኦስትራቴጂክ ኩስመና ወደ ታደሰ ቁመና ፤ ወደ ተሻለ ሀገር!” በሚል ወቅታዊ ሀገራዊ ርዕስ የድሬዳዋ አስተዳደር ሴክተር፣ ወረዳና ክላስተር የብልፅግና ፓርቲ አባል ያልሆኑ የመንግስት ሰራተኞች የተሳተፉበት የውይይት መድረክ ተካሄደ። በኢትዮጵያ የብዙ ውስብስብ ችግሮች ምንጭ ሆኖ ለቆየው የጂኦስትራቴጂካዊ ጉዳይ ፍትሀዊ የጋራ ተጠቃሚነትን በሚያረጋግጥ አግባብ እልባት ለመስጠትና የባህር በር ጥያቄዋ በጎ ምላሽ እንዲያገኝ ያልተቆራረጠ ሰላማዊና ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶች እየተደረገ…

Read More

የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የሴክተር፣ የወረዳና የክላስተር ህብረቶች የ2018 አንደኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ለመገምገም ያለመ ድጋፋዊ ሱፐርቪዥን በማካሄድ ላይ ይገኛሉ፡

የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የሱፐርቪዥን ቡድን በትላንትናው ዕለት በጀመረው ድጋፋዊ ክትትል የአስተዳደሩ ሴክተር፣ ወረዳና ክላስተሮች የብልፅግና ፓርቲ ህብረቶችን የ2018 የአንደኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ድጋፋዊ ሱፐርቪዥን በማካሄድ ላይ ነው፡፡ በበጀት ዓመቱ የዝግጅት ምዕራፍ በህብረቶቹ የተከናወኑ የፓርቲ ስራዎችን የአፈፃፀም ደረጃ በመፈተሽ በትግበራ ምዕራፍ የተሻለ አፈፃፀምን ለማስመዝገብ ግብዓት የሚሆኑ ግብረ-መልሶች መስጠትን ዋነኛ ዓላማ አድርጎ በመካሄድ ላይ…

Read More

Dirree Dhawaatti Maashinni Ammayyaa Qorannoo Dhiigaafi Dhukkuboota Daddarboo “Alinity” Jedhamu Bu’ureeffame.

Kabajamoo Kantibaa Bulchinsaa Dirree Dhawaa Obbo Kadiir Juhaarfi Deetaan Ministira Fayyaa Federaalaa Dr.Saarillaa Abdullaahii walk-in ta’uudhaan maashina qorannoo Dhiigaafi Dhukkuboota daddarboo “Alinity” jedhamu eebbisiisaniiti jiran. Kansan dura qorannoo dhukkuboota daddarboo yaaluudhaaf qorannoo Dhiigaatiif naamunaan magaalaa Finfinnee ergamaa turuufi maashinichi asitti dhaabuachuun tajaajila fayyaa kan saffisiisuufi baasii hinmalle hambisuu danda’uu Kabajoo Kantibaa Kadiir ibsanii Kansan boodatti…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) “Pulse of Africa” የተሰኘ የፓን አፍሪካ ሚዲያ ሥራ አስጀመሩ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) “Pulse of Africa” የተሰኘ የፓን አፍሪካ ሚዲያ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ላይ መገኘታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል። ሚዲያው ጠቅላይ ሚኒስትር እ.ኤ.አ. በ2022 በ35ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ የአፍሪካን እይታ እና ትርክት የሚያንፀባርቅ የአኅጉራዊ ሚዲያን አስፈላጊነት አስመልክተው ያቀረቡትን ጥሪ በመመርኮዝ የተመሠረተ መሆኑ ተገልጿል። Pulse of Africa የአፍሪካን ድምፆች የሚያጎላ፣ ቀጠናዊ…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ተላላፊ የሆኑ በሽታዎችን የሚመረምር አልኒቲ (Alinity) የተሰኘ ዘመናዊ ማሽን መረቁ::

ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ከኢፌድሪ ጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ድኤታ ክብርት ወይዘሮ ሳህረላ አብዱላሂ ጋር በጋራ በመሆን በድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ የደም እና ህብረ ህዋስ ባንክ የዘመናዊ የደም ተላላፊ በሽታዎች መመርመሪያ ማሽንን በዛሬው ዕለት መርቀዋል። ከዚህ ቀደም ማሽኑ በአስተዳደሩ ባለሞኖሩ ናሙናዎች ወደ ሌሎች ከተሞች እየተላኩ ምርመራ የሚደረግ ሲሆን ይህም ረጅም ጊዜ እንደሚወስድ ከንቲባ ከድር የተናገሩ…

Read More

የ”Pulse of Africa” መቋቋም ወደፊት የመመልከት ርምጃ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

የ”Pulse of Africa” ሚዲያ ሥራ መጀመር አፍሪካን በአሉታዊ ገጽታ የማቅረብ ሥራን ለመመከት ብሎም የራሳችንን ትርክት በራሳችን የመቅረጽ ተግባራችንን የምናፀናበት ጠቃሚ ርምጃ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታወቁ። ምንም እንኳ አፍሪካ ሰፊ እና እምቅ ሀብት ያላት አኅጉር ብትሆንም አብዛኛውን ጊዜ እንደ አነስተኛ እና አቅመቢስ ተደርጋ ትሳላለች ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልፀዋል። በዚህ የተነሳ ነው አነስተኛ…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) “Pulse of Africa” የተሰኘ የፓን አፍሪካ ሚዲያ ሥራ አስጀመሩ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) “Pulse of Africa” የተሰኘ የፓን አፍሪካ ሚዲያ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ላይ መገኘታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል። ሚዲያው ጠቅላይ ሚኒስትር እ.ኤ.አ. በ2022 በ35ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ የአፍሪካን እይታ እና ትርክት የሚያንፀባርቅ የአኅጉራዊ ሚዲያን አስፈላጊነት አስመልክተው ያቀረቡትን ጥሪ በመመርኮዝ የተመሠረተ መሆኑ ተገልጿል። Pulse of Africa የአፍሪካን ድምፆች የሚያጎላ፣ ቀጠናዊ…

Read More