በድሬዳዋ ሴቶች ጓዳ ተቀምጠው ዱቄት ከመጠበቅ ይልቅ የራሳቸውን ዱቄት ፋብሪካ ከፍተው እየሰሩ ይገኛሉ ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ተናገሩ

ሚኒስተሩ ይህንን የተናገሩት በዛሬው ዕለት ከድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ጋር በጋራ በመሆን 11 አምራች ኢንደስትሪዎችን ሲመርቁ ነው። ከተመረቁት ኢንደስትሪዎች መካከል “ባህር ዱቄት ፋብሪካ” አንዱ ሲሆን የፋብሪካው ባለቤት እና ስራ አስኪያጅም ማርያ ሳላ ይባላሉ። ባህር የዱቄት ፋብሪካ በ 37 ሚሊየን ብር ካታል እየተንቀሳቀሰ የሚገኝ ፋብሪካ ሲሆን ለ 21 ዜጎችም የስራ እድልን ፈጥሯል። የፋብሪካው…

Read More

“ድሬዳዋ ሰላማዊና ቀንም ለሊትም እንቅስቃሴ ያላት ከተሟ ከመሆኗ በተጨማሪ በኢትዮጲያ ታምርት ንቅናቄ መሰረት የጣለች ከተማ ናት”የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል

የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ከኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ጋር በጋራ በመሆን በዛሬው ዕለት 11 የአምራች ኢንደስትሪዎችን መርቀዋል። በዚህም የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ከለውጡ ማግስት ጀምሮ በድሬዳዋ አስተዳደር በአምራች ኢንደስትሪው ዘርፍ አበረታች ስራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኙ ገልፀው፤ አምራች ኢንዱስትሪዎቹ ለአካባቢው ማህበረሰብ እየፈጠሩ ከሚገኙት የስራ እድል ባሻገር የውጭ ምንዛሬ እያስገኙ እንደሚገኙ…

Read More

Wareegii 3aad ee ololaha isku dhafka ah ee tallaalka cudurka dabeysha ee maamulka ayaa laqaban doonaa laga bilaabo 30-ka September. Xafiiska Caafimaadka Maamulka Diridhaba

Wareegii 3-aad ee ololaha isku dhafka ah ee tallaalka cudurka dabaysha ee maamulka magaalada Diridhaba ayaa la qaban doonaa laga bilaabo 30-ka bisha September, sida uu maanta warbaahinta u sheegay ku xigeenka xafiiska caafimaadka maamulka Diridhaba Mudane Yuusuf Siciid oo maanta warbaahinta la hadlay. Madaxa ayaa ku dhawaaqay in tallaalka dabaysha ee carruurnimada la siin…

Read More

“የጋራ ዲጂታል ነጋችንን ለማሳደግ በትብብር ለመሥራት ዝግጁ ነን” – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ “የጋራ ዲጂታል ነጋችንን ለማሳደግ ኢትዮጵያ በትብብር ለመሥራት ዝግጁ ናት” ሲሉ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ በናይሮቢ፣ ኬንያ “ዲጂታላይዜሽንን ለቀጠናዊ የእሴት ሰንሰለት መጎልበት በመጠቀም ለዘላቂ እና አካታች እድገት ማዋል” በሚል ጭብጥ በተካሄደው 24ኛው የCOMESA መሪዎች ጉባኤ ላይ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን የአፍሪካን የኢኮኖሚ ታሪክ የመቀየር ልዩ ዕድል እንዳቀረበ አፅንኦት ሰጥተው ማንሣታቸውን በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው…

Read More

በአስተዳደሩ 3ኛዉ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ከመስከረም 30 ጀምሮ ይሰጣል.. የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ

በድሬዳዋ አሰተዳደር 3ኛዉ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ከመስከረም 30 ጀምሮ እንደሚሰጥ የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ይሱፍ ሰኢድ በዛሬው እለት ለሚዲያ አካላት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታወቀዋል። የልጅነት ልምሻ በሽታ(ፖሊዮ) መከላከያ ክትባት እድሜያቸው ከ5 ዓመት በታች ለሆኑ ህጻናት ከመስከረም 30 ጀምሮ ለተከታታይ 4 ቀናት እንደሚሰጥ ኃላፊው አስታውቀዋል። በክትባት ዘመቻውም በአስተዳደሩ 97,364 ህጻናትን ለመከተብ…

Read More

Wafti uu hogaaminayo wasiirka wasaarada warshadaha ee dawlada federalka Itoobiya mudane Melaku Alebel ayaa gaadhay magaalada Diridhabe si uu xadhiga uga jaro warshado cusub oo laga dhisay maamulka Diridhaba.

Markii ay ka soo degeen garoonka diyaaradaha caalamiga ee magaalada Diridhaba, waxaa si diiran ugu soo dhaweeyay maayir ku xigeenka ahna madaxa xafiiska ganacsiga maaliyada iyo warshadah ismaamulka Diridhaba mudane Xarbi Buux, gudoomiyaha golaha deegaanka ee ismaamulka Diridhaba, Marwo Fethia Aadan, xubno ka tirsan golaha wasiirada, iyo madaxda heerarkeeda kala duwan ee maamulka.

Read More

Jilli Ministeera Industirii Itoophiyaa Kabajamoo Obbo Malaakuu Allebeliin Durfamau Warshaalee Bulchinsatti Ijaaraman Eebbisiisuufi Daawwachuuf Dirree Dhawaa Galan.

Jilichi Buufata Xiyyaaraa Idol Addunyaa Dirree Dhawaa Yommuu gahutti Kabajamoo Kantibaa Itti Aanaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Harbii Buuh fi Afayaa’ii Manamarii Bulchinsa Dirree Dhawaa Kabajamtuu Aadde Fathiyaa Adan, miseensonni Kaabinee Bulchinsaafi gaggeessitootti olaanoon bulchinsaa argamaniiti jiran.

Read More

በአፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል የተመራ ልኡካን ቡድን በድሬዳዋ አስተዳደር የተገነቡ አዳዲስ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ለመመረቅ እና ለመጎብኘት ድሬዳዋ ከተማ ገቡ

እንግዶቹ ድሬዳዋ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ በድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ፣ በድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ በክብር ወ/ሮ ፈቲያ አደን በካቢኔ አባላት እንዲሁም በአስተዳደሩ በየደረጃው በሚገኙ አመራሮች ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።

Read More

Waxaa laasheegay in Hawlo badan oo horumarineed oo ka socda ismaamulka Diridhaba, lagu gaadhay dadaalka shacabka iyo go’aan qaadashada hogaanka”

Xubnaha Guddiga Joogtada ah ee Arrimaha Kaabayaasha Dhaqaalaha iyo horumarinta Magaalooyinka ee Golaha Shacabka itoobiya ayaa boqda hawlaha horumarineed ee ismamulka magalaada diridhaba kasocda. Waxayna ugu horaynti guddigu boqdeen uu Xarunta Shirarka, “Mesob Dire” oo ah xarunta adeegga hal bowlaha ah, Maktabad, dhismayaal guryo dhisme ah oo lagu dhisayo guryaha iyo hantida maguurtada ah, aagga…

Read More

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ የነበረንን ቆይታ አጠናቀን ወደ አዲስ አበባ ተመለሰን የሳይፕረስ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኮንስታንቲኖስ ኮምቦስ እና የልዑካን ቡድናቸውን በጽሕፈት ቤታችን ተቀብለናል። ሁለቱ ሀገሮቻችን የዲፕሎማቲክ ግንኙነታችንን ለማጠናከር ብሎም ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ትብብሮችን ለማጎልበት ጠንካራ ፍላጎት አለን። በመሆኑም እነዚህን የጋራ አላማዎች ለማራመድ የሚጠቅሙንን ሰፊ አድማስ ያላቸው ጉዳዮች ላይ ተወያይተናል፦ጠቅላይ ሚኒስተር አብይ አህመድ( ዶ/ር)

Read More