ድሬዳዋ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ በድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር፣ በድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈጉባኤ በክቡር አብዲ ሙክታር፣ በድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ምክትል አፈጉባኤ ም/አፈጉባኤ በክብርት ከሪማ አሊ፣ በካቢኔ አባላት እንዲሁም በአስተዳደሩ በየደረጃው በሚገኙ አመራሮች ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል።
በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገነባውን ዘመናዊ የፍሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያ ፕሮጀክት ለማስጀመር የውኃ እና ኢነርጂ ሚንስቴር ሚንስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ድሬዳዋ ከተማ ገብተዋል።


