በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገነባውን ዘመናዊ የፍሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያ ፕሮጀክት ለማስጀመር የውኃ እና ኢነርጂ ሚንስቴር ሚንስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ድሬዳዋ ከተማ ገብተዋል።

ድሬዳዋ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ በድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር፣ በድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈጉባኤ በክቡር አብዲ ሙክታር፣ በድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ምክትል አፈጉባኤ ም/አፈጉባኤ በክብርት ከሪማ አሊ፣ በካቢኔ አባላት እንዲሁም በአስተዳደሩ በየደረጃው በሚገኙ አመራሮች ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *