የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር ለ85ኛው የአርበኞች ድል መታሰቢያ ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

ያስተላለፉት መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል መላው የድሬዳዋ አስተዳደር ነዋሪዎችና የሀገራችን ሕዝቦች፤ እንኳን ለ85ኛው የአርበኞች ድል መታሰቢያ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! አደረሰን! ይህ ታላቅ የድል በዓል አባቶቻችንና እናቶቻችን፣ እንዲሁም በየዘመናቱ የነበሩ ወጣቶቻችንና እህቶቻችን ለታላቋ ሀገራችን ኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ለጥቁር ሕዝቦች ነፃነት የከፈሉትን ወደር የሌለው መስዋዕትነት የምንዘክርበት ታሪካዊ ዕለት ነው። አርበኞቻችን ልዩነቶቻቸውን ወደ ጎን ትተው በጋራ በመቆማቸው ሀገርን ከወራሪ ማዳን…

Read More

እንኳን ለ85ኛው የዐርበኞች ድል በዓል አደረሳችሁ – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ85ኛው የዐርበኞች ድል በዓል የአደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። የጠቅላይ ሚኒስትሩ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፦ እንኳን ለ85ኛው የጀግኖች ዐርበኞች በዓል አደረሳችሁ ሚያዝያ 27 ቀን ኢትዮጵያውያን ጀግኖች ዐርበኞች የፋሽስትን ወረራ የቀለበሱበት እና የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ሙሉ በሙሉ ያስከበሩበት በዓል ነው። ዐርበኝነት ማለት ለሀገር ያለ ዋጋ የሚከፈል ከራስ ወዳድነት የነጻ መሥዋዕትነት ነው።…

Read More

በመሠረተ ልማት ዝርጋታ የገጠሩን ማህበረሰብ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ሥራዎች ተጠናክረው ቀጥለዋል!!

ባለፉት ስምንት ዓመታት መንግሥት በመንገድ፣ በመስኖና በውሃ ዘርፎች ላይ ባደረገው ከፍተኛ የበጀት ድልድል የዜጎችን ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ኑሮ ለማሻሻል ሰፊ ሥራዎችን አከናውኗል። በመንገድ ዘርፍ በ2010 ዓ.ም የነበረው የ126,773 ኪ.ሜ ሽፋን በስምንት ዓመታት ውስጥ ወደ 180ሺህ 232 ኪ.ሜ በላይ አድጓል።ይህ በአጭር ጊዜ ውስጥ ብቻ ከ53ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ አዳዲስ መንገዶች ተገንብቶ ለሀገሪቱ ልማት ዉሏል ማለት ነው፡፡ ከለውጡ…

Read More