ኢትዮጵያ ለቀጣናው ሰላም እና ብልጽግና ዋስትና የሚሆን ዘመናዊ ሠራዊት ገንብታለች – የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በልዩ ዘመቻዎች 65ኛ ዓመት በዓል ላይ ባደረጉት ንግግር፣ የኢትዮጵያ ዋነኛ ራዕይ ለትውልድ የሚሸጋገር ስትራቴጂያዊ ተቋም መገንባት መሆኑን ገልጸዋል። የኢትዮጵያ የልማት እሳቤ ውኃን እንደ ልማት እና ሕይወት ምንጭ ማየት መጀመሩን የጠቆሙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ይህ አስተሳሰብ በወታደራዊው ዘርፍም ሥር ነቀል ለውጥ ማምጣቱን አስረድተዋል። ቀደም ሲል በየብስ እና በተራራ…


