እየተካሄደ በሚገኘዉ የአስተዳደሩ የአስፈፃሚ አካላት የስድስት ወር የስራ አፈፃፀም ግምገማ በማህበራዊ ዘርፍ የትምህርትና የጤና አፈፃፀም ላይ ግምገማ ተካሄደ::
በትላንትና እለት የተጀመረው የአስተዳደሩ የአስፈፃሚ አካላት የ2013 በጀት ዓመት የስድስት ወር የስራ አስፈፃሚ ግምገማ ዛሬ ከሰዓት የማህበራዊ ዘርፎች መካከል የትምህርት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሙሉካ መሀመድ ፣የጤና ጥበቃ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ለምለም በዛብህ አቅራቢነት የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ቀርቦ ተገምግሟል፡፡ የአስተዳደሩ የአስፈፃሚ አካላት የ6 ወር የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ መድረኩን የመሩት የአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ አህመድ መሀመድ ቡህና…


