ድሬዳዋ በፊት የነበራትን ስሟን ለመመለስ በነገው እለት የአስተዳደሩ ተሾሚዋች የፅዳት ዘመቻ ሊያካሂዱ ነው።

     “ድሬዳዋን ከወንጀል እና ከቆሻሻ እናፅዳት”በሚል መሪ ቃል ሴኔ15 እና16/2011 በአስተዳደሩ አመራሮችና የፅዳትና ውበት ኤጀንሲ እንዲሁም የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ በጋራ በመሆን በከተማዋ ክምር ቆሻሻ ባለበት አካባቢዋችና በየቤቱ ሳይወገዱ የቀሩ ቆሻሻዋችን የማፅዳት ስራ እንደሚከናወን የአስተዳደሩ ምክትል ከኒትባና የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ ከድር ጆሀር ለጋዜጠኞች በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ገልፀዋል። ምክትል ከንቲባው ከዚህም ጋር በማያያዝ የከተማዋ ፅዳት በመጠበቅ…

    Read More

      የቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ እንደ ሀገር የተሻለ የስራ እድል መፍጠሪ መሆናቸው ተገለፀ፡፡

      በምስራቁ የሀገሪቱ ክፍል ብቸኛ የሆነውና በቅርቡ አንደሚመረቅ እቅድ ለተያዘለት የኢንዱስትሪ ፓርክ ብቁና ገበያው የሚፈልገውን ሰው ኃይል ለማሰልጠን የሚያስችል ስራ በመስራት ላይ እንዳለ አስተዳደሩ አስታወቀ፡፡   በከተማዋ የሚገኘው የኢትዮ ጣሊያን ፖሊ ቴከኒክ ኮሌጅዋ በበኩሉ ያልታየና የጥናት ስራዬን አጠናቅቄ ወደ ትግበራ ገብቻለሁ ብሏል፡፡ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከኒትባና የንግድ ኢኑዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ ከድር ጆሀር በፓናል ውይይቱ…

      Read More

        ህብረተሰቡ አካላዊ እንቅስቃሴን በማዘወተር ተላላፊ ያልሆኑ በሽታ እንዲከላከሉ ጥሪ ቀረበ

        ለ4ኛ ጊዜ በአስተዳደራችን ድሬዳዋ በተካሄደው ስፖርታዊ እንቅስቃሴ ማህበረሰቡ አካላዊ እንቅስቃሴዎችን በማድረግ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን እንዲከላከል ጥሪ ቀረበ፡፡   የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ምክትል  ኃላፊ አቶ ዩሱፍ ሠኢድ ጨምሮ በርካታ ማህበረሰቦችና ከተለያዩ አካባቢዎች የተወጣጡ ነዋሪዎች የተሳተፉበት በዚህ የስፖርታዊ እንቅስቃሴ ላይ አቶ ዩሱፍ እንደተናገሩት ጤናማ ማህበረሰብ መፍጠር ብንችል ስለልማት ስለኢኮኖሚና  ስለፖለቲካ ማውራት እንችላለን ብለዋል ፡፡ የአስተዳደሩ ጤና…

        Read More

          ወጣቱ የአመለካከት ለውጥ በማምጣት የተሰጠውን ሀገራዊ ተልእኮ ለመወጣት የይቻላል መንፈስ እንዲኖረው ጥሪ ቀረበ፡፡

          የድሬዳዋ አስተዳደርና የሀረሪ ክልል ወጣቶችና እስፖርት ኮሙሽን  ከፌደራል ሴቶች ህፃናት ወጣቶች ሚኒስተር  ጋር በመተባበር ለአስተዳደሩና  ለሀረሪ  ክልል ወጣቶች  የህይወት ክህሎት ስልጠና ተሰጠ፡፡        የድሬዳዋ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ኮሙሽን ኮሙሽነር አና  ዑመር በስልጠናው መክፈቻ ባስተላለፉት መልዕክት ወጣቶች የሚታየውን አንፃራዊ ሠላምና ለማስቀጠል  በመረጋጋትና ከስሜታዊነት በመፅዳት ምክናታዊ አስተሳሰብን በመያዝ የተሻለ ሀሳብን በመደገፍ የሀሳብ ልህቅናን የበላይነት የምታፀባሩቁበት ሁኔታ…

          Read More

            የበደልነውን እና ያስከፋነውን ህብረተሰብ ለመካስ ቃላችንን አድሰናል ፡፡ የድሬደዋ ፖሊሶች በጅግጅጋ የመጀመሪያው ዙር የተሀድሶ ስልጠና ተመራቂዎች፡፡

            ግንቦት 7/2011 ጀምሮ ለ1 ወር በጅግጅጋ ከተማ የተሀድሶ ስልጠና የወሰዱ 607 የአስተዳደሩ ፖሊስ አባላት ተመረቁ ፡፡       በምረቃ ስነ -ስርአት ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የአስተዳደሩ ምክትል ከኒትባና የንግድ ኢንዱሱትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ  ከድር ጆሀር እንደተናገት የወሰዳችሁትን ስልጠና ወደ ተግባር በመለወጥ ባለፉት ጥቂት ወራት በአስተዳደሩ በተከሰተው ውከት የበደላችሁትንና ያስቀየማችውትን ህዝብ ውጤታማ ፖሊሳዊ አገልግሎት በመካስ…

            Read More

              ቀልጣፋ አገልግሎት እንዲሰጡ ለማስቻል ለዳያስፖራ አስፈፃሚ ባለሞያዎች ስልጠና ተሰጠ

                   በውጪ ሀገር ቆይታ ግዜያቸው ሀብትና ንብረት ያፈሩ ዜጎቻችንን ወደ ሀገር ቤት ተመልሰው ኢንቨስት በማድረግ እራሳቸውን፣ ሀገራቸውንና ህዝባቸውን እንዲጠቅሙ ለማድረግ መንግስት በርካታ ጥረቶችን በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡       እንደ ድሬድዋ የዳያስፖራውን ፍሰት ለመጨመርና ልማታዊ ተሳትፎውን ለማሳደግ በርካታ ጥረቶች እየተደረጉ ቢሆንም ፖሊሲውን በሚገባ ከመተግበርና የላቀ ውጤት ከማስመዝገብ አንጻር ገና ብዙ መሰራት እንዳለበት ይታመናል፡፡ ከዚህ አንጻር በአሁኑ…

              Read More

                ለተፈናቃዮች 10.5 ሚሊየን ብር ለመሰብሰብ ታቅዷል

                ከሰኔ 7 እስከ 21 ድረስ በአስተዳደራችን ድሬዳዋ በሀገሪቱ የተለያዩ ክልሎች ላይ ለተፈናቀሉ ዜጎች ማቋቋሚያ የሚውል 10.5 ሚሊዮን ብር ከነዋሪው ህብረተሰብ ለማሰባሰብ የገቢ ማሰባሰቢያ ቴሌቶን ለማዘጋጀት ማቀዱን የድሬዳዋ አስተዳደር ቀይ መስቀል ማህበር አስታወቀ፡፡        ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በአገራችን በተከሰተ ጊዜያዊ ግጭት ሳቢያ ከ3 ሚሊየን በላይ ኢትዮጲያውያን ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው በመጠለያ ጣቢያ ውስጥ ይገኛሉ፡፡ ቤት ንብረታቸውን…

                Read More

                  “ህፃናትን ለዕኩይ ተግባር መጠቀሚያ ማድረግ አይገባም” አቶ ከድር ጁሀር የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ

                  የድሬዳዋ አስተዳደር ሴቶችና ህጻናት ጉዳዮች ቢሮ “ሰብዓዊነትና የላቀ ትኩረት ለህጻናት ደህንነት” በሚል መሪ ቃል የአፍሪካ ህጻናት ቀንን አክብሯል፡፡      በአፍሪካ ለ29ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ለ28ኛ ጊዜ በሚከበረው የአፍሪካ ህፃናት ቀን ፕሮግራም ላይ በክብር እንግድነት ተገኝተው ለህፃናቱ መልዕክት ያስተላለፉት የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ ከድር ጁሀር እንደተናገሩት ህፃናትን ለዕኩይ ተግባር መጠቀሚያ ማድረግ እንደማይገባ…

                  Read More

                    ልማትና እድገትን ለማረጋገጥ የአስተዳደሩ ግብር ከፋዮች ታክስንና ግብርን በወቅቱ በመክፈል ሀገራዊ ግዴታቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ

                    ድሬዳዋ ከተማ ወደ ቀድሞ እድገቷና ልማቷ ለመመለስ የነዋሪዎቿን የመልካም አስተዳደርና የልማት ጥያቄዎች በአግባቡ መመለስ በሚቻልበት ሀኔታዎች ዙሪያ የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች እና ከፍተኛ ግብር ከፋዮች የተሳተፉበት የፓናል ውይይት ተካሂዷል፡፡ የፓናል ውይይቱም በአስተዳደሩ ተጀምሮ የነበረው የታክስ ንቅናቄ አካል ነው፡፡      ለፓናል ውይይቱ የመነሻ ፅሁፍ ያቀረቡት የድሬዳዋ አስተዳደር ፖሊሲ ጥናት ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ግርማ ተሰማ ባቀረቡት ሰነድም በአስረዳደር…

                    Read More