በአከባቢ ልማት ዙሪያ የአስተዳደሩ አመራሮች ዉይይት አካሄዱ ::
የድሬደዋ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮችና የ 9ኙ የከተማ ቀበሌ ስራ አስፈፃሚዎች የተሳተፉበት በአከባቢ ልማት እንቅስቃሴ ላይ ያተኮረና ባለፉት አመታት የተከናወኑ የአከባቢ ልማት ስራዎች ዙሪያ ዉይይት ተካሄደ ፡፡ በዚህ የዉይይት ላይ የመክፈቺያ ንግግር ያደረጉት የኮንስትራክሽንና ቤቶች ልማት ቢሮ ሀላፊ ኢንጂነር ጀማል በልማት ስራዎች ህብረተሰቡን አሳታፊ ማድረግ የልማት ስራዎቹን ህዝቡ በባለቤነት እየተከታተለ እንዲሰሩ ከማድረጉም በላይ ዘላቂ አገልግሎት እንዲሰጡም…


