በድሬዳዋ ለመከላከያ ሠራዊት ክብር እቆማለሁ በሚል መሪ ቃል የክብር እና የምስጋና ስነስርአት ተከናወነ::

    በድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ፅ/ቤት በሚገኝበት ቅጥር ጊቢ ውስጥ በተከናወነው ስነስርአት ላይ ም/ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ተኝተዋል:: ለመከላከያ ሠራዊት ክብር በተሰጠበት መርሀግብር የብልፅግና ፓርቲ አመራሮች የአስተዳደሩ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች የተለያዩ ተቋማት ሠራተኞች እና ከአዲስ አበባ የመጡ የሀገራችን የኪነጥበብ ባለሞያዎች ተሳትፈዋል:: “ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” በሚል መሪ ቃል የ2 ደቂቃ ፕሮግራም እንዲኖር በኪነጥበብ ባለሙያዎች የተደረገውን ጥሪ በመቀበል…

    Read More

      እኩልነትና ህብረ ብሄራዊ አንድነት ለጋራ ብልጽግና በሚል መሪ ቃል የሚከበረው የዘንድሮ የብሄር ብሄረሰቦች ቀን ችቦ ድሬደዋ ገባ፡፡

      ችቦው በሶማሌ ክልል ርዕስ ከተማ የሆነችው ጅግጅጋ ከተማ ተለኩሶ በሀረሪ ብሄራዊ ክልላዊ ርዕስ ከተማ ሀረር ደርሶ በዛሬው እለት የሀረሪ ክልል ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ወ/ሮ አዲስዓለም በዛብህ እና የክልሉ ሉዕካን ቡድን ለድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ለወ/ሮ ፈጡም ሙስጠፋ አስረክበዋል፡፡ የችቦ መቀበል ስነ-ስርዓቱ ላይ የአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ አህመድ መሀመድ ቡህ፣ ም/ከንቲባና ንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቬስትመንት ቢሮ ኃላፊ…

      Read More

        Wafti ay hogaaminayso af hayeenka golaha wakiilada ee deegaanka hararida oo waday koobka wadajirka iyo midnimada ee xuska maalinta qoomiyadaha iyo shucuubta ee 29ka bisha hidhaar ayaa ismaamulka diri dhabe soo gaadhay.

        Xuska qoomiyadaha iyo shucuubta itoobiya ayaa la xusaa sannad waliba 29ka bishani iyadoo sanadkani markisi 15aad guud ahaan dalkoo dhan laga xusi doono. Koobkani oo socdaalkisa laga soo bilaabay xaruunta dawlad deegaanka soomaalida ayaa deeganka hararida soomaray waxana manta lasoo gaadhsiiyay ismaamulkani diri dhabe. Koobkani ayaa waxaa ka qaabilay af hayeenka golaha baarlamaanka ee deegaanka…

        Read More

          መንግስት የፅንፈኛው ሕወሐት ቡድንን ለሕግ ለማቅረብ እየተወሰደ ያለውን እርምጃ እንደሚደግፉ የድሬደዋ አስተዳደር ነዋሪዋች ገልፀዋል።

          የድሬደዋ አስተዳደር ነዋሪዋች መከላከያ ሰራዊት የጀመረውን የህግ የማስከበርና የህልውና ተልዕኮ አጠናክሮ እንዲቀጥል የድጋፍ ሰልፍ አድርገዋል። ሰልፈኞቹ በጠዋት የጁንታው ህወሓት ቡድን ሀሠተኛ ፕሮፓጋንዳ መጠቀሚያ አንሆንም !! የከሀዲውና ፅንፈኛው ህወሓት ፀባጫሪነት መልካም ከሆነው የትግራይ ህዝብ አይነጥለንም!! ጁንታው የህወሓት ቡድን ከሃገራዊ አንድነታችንና ብልፅግናችን አይነቀንቀንም!! የሚል መፈክሮችን ይዘው በመውጣት ከሐዲው የሕውሀት ቡድን በሰሜን ዕዝ መከላከያ ሰራዊት ላይ የፈፀመውን የሽብር…

          Read More

            shacabka ismaamulka ayaa sheegay in ay taageersan yihin dadaalka ay wadaan ciidanka qaranka ee ay ka wadaan waqooyiga dalka.

            garoonka kubada cagta ayaa waxaa ku kulmay masuuliyinta sarsare ee ismaaulka iyo shacab waynaha ismaamulka oo ka kala imiday qabaleeyada miyiga iyo kuwa magaaladaba waxayna ku cel celinaayen hadalo lagu taageerayo hawlgalka ay ciidanku ka wado deegaanka tigreega ee sharci hor keenida kooxda TPLF. shacabka ayaa waxaa la hadlay duqa ismaamulka diri dhabe oo sheegay…

            Read More

              የዲያስፖራውን ተሳትፎ በማሳደግ በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት ትልቁን ድርሻ እንዲወጣ ማስቻል እንደሚገባ ተገለፀ ::

              የድሬዳዋ የዲያስፖራ ስትሪንግ ኮሚቴ አባላት እና ከፍተኛ አመራሮች በዘርፉ ያሉ ችግሮችና ቀጣይ አቅጣጫ ላይ ውይይት ተካሂዷል። በአገራችን ዲያስፖራው ሁሉን አቀፍ የልማት እንቅስቃሴዎች ላይ ተሳታፊ እንዲሆን የዲያስፖራ ፖሊሲ ተቀርፆ ተግባራዊ በመሆኑ አውንታዊና አበረታች ውጤቶች መመዝገቡን የድሬደዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አህመድ መሐመድ ቡህ በወቅቱ ተናግረዋል። አክለውም በአስተዳደሩ የዲያስፖራውን ማህበረሰብ ጥያቄ በተገቢው መንገድ ለመፍታት በሚቻልበት መንገድ እተሰራ መሆኑን…

              Read More

                ከነውጠኛው ህወሓት ጋር የሽብር ተግባር ለመፈፀም እየተንቀሳቀሱ መሆኑን የተጠረጠሩ 18 ሰዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የድሬዳዋ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ::

                በጉዳዩ ላይ መግለጫ የሰጡት የድሬዳዋ ፖሊስ ኮሚሽን ኮምሽነር አለሙ መግራ በቁጥጥር ስር ከዋሉት ተጠርጣሪዎች ጋር 9 የተለያዪ ሽጉጦቸ ÷ጥይቶች÷ የተለያዪ የባንክ ደብተሮች ÷ፓስፖርቶች ÷ሰነዶች÷መአድኖችና ላፕቶፖች መያዛቸውን ገልፀዋል። ፖሊስ የህዝቡን ደህንነት የማስጠበቅ አንዲሁም የሽብርተኛውን ህወሓት የሽብር ተግባር ለማክሸፍ በንቃት እየሰራ እንደሚገኝ ኮምሽነር አለሙ መግራ ጨምረው ገልፀዋል።ህብረተሰቡ ከፀጥታ አካላት ጋር የሚያደርገውን የተለመደ ትብብር መቀጠለም ይገባዋል ብለዋ።

                Read More

                  Boolis koomishika diri dhabe ayaa sheegay in uu qabtay koox xidhiidh la leh ururka TPLF oo rabay in ay falal argixiso ah ay ka fuliyaan magaalada diri dhabe.

                  Booliska ayaa gacanta ku dhigay 18 qof iyo waliba hub iskugu jira rasaas, baaskoolado, buugaanta baanka, baasabooro iyo waliba lab toobyo(computer). Koomishineerka boolis koomishinka ismaamulka koomishineer alamu magra ayaa sheegay in uu boolisku had iyo jeer foojigan yahay uuna fulinayo talaabooyin lagaga hortagaayo falalka argagixisanimo ee ay kooxaha argagixisooinku rabaan in ay ka fuliyaan ismaamulkani…

                  Read More

                    በአስተዳደሩ የዋሄል ክላስተር ህግን ለማስከበር እርምጃ እየወሰደ ላለው ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት 3 መቶ 20ሺህ ብር የሚገመት የሀረር ሰንጋ ከብት አበርክተዋል፡፡

                    በስነ ስርአቱ ላይ የአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ አህመድ መሀመድ ቡህ፤ ምክትል ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር፤የብልፅግና ፓርቲ ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ መብራቴ ገብረየስ፤የፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አለሙ መግራ ፤ የኢፌደሪ መከላከያ ሰራዊት የምስራቅ አየር ሀይል እና እዝ የበላይ አመራሮች እና የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም አባ ገዳና የሀገር ሽማግሌዎች ተገኝተዋል፡፡ በስነ-ስርአቱ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ…

                    Read More

                      በማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ቅንጅታዊ አሰራርን ማጠናከር ይገባል ተባለ::

                      የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት÷ የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ባለሃብቶች እና ባለድርሻ አካላት የትስስር ፎረም ለመመስረት የሚያስችል የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተካሂዷል። በመድረኩ የድሬደዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ ከድር ጁሐር በማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ወሳኝ ከሚባሉት በተለይ ከሰው ሀይል÷ የማቴሪያል÷ከማምረቻና ከመሸጫ ቦታ ምችችትን ጨምሮ ከመብራትና ከብድር አቅርቦት እረገድ የተለያዩ ችግሮች እንደሚስተዋሉ አስረድተዋል። ችግሩ በተለይም ጉዳዩ በሚመለከታቸው…

                      Read More