በድሬዳዋ ለመከላከያ ሠራዊት ክብር እቆማለሁ በሚል መሪ ቃል የክብር እና የምስጋና ስነስርአት ተከናወነ::
በድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ፅ/ቤት በሚገኝበት ቅጥር ጊቢ ውስጥ በተከናወነው ስነስርአት ላይ ም/ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ተኝተዋል:: ለመከላከያ ሠራዊት ክብር በተሰጠበት መርሀግብር የብልፅግና ፓርቲ አመራሮች የአስተዳደሩ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች የተለያዩ ተቋማት ሠራተኞች እና ከአዲስ አበባ የመጡ የሀገራችን የኪነጥበብ ባለሞያዎች ተሳትፈዋል:: “ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” በሚል መሪ ቃል የ2 ደቂቃ ፕሮግራም እንዲኖር በኪነጥበብ ባለሙያዎች የተደረገውን ጥሪ በመቀበል…


