ሃገር አቀፍ የፀረ ሙስና የንቅናቄ መድረክ በጎንደር ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ መድረኩ ፌደራል የሥነ ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን የተዘጋጀ ነው 5 years ago5 years ago01 mins በመድረኩ ላይ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር፣ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የፌደራልና የክልል ባለስልጣናት ተገኝተዋል። Post navigation Previous: የአካባቢያቸውን ሰላም ከማረጋገጥ ባለፈ የነዋሪዎችን አንድነትና አብሮነት የሚያጎለብቱ ስራዎች በቀጣይ እንደሚሰሩ በ 08 ቀበሌ የሚገኙ ነዋሪዎች ተናገሩ።Next: የቀበሌ 08 ለገሀሬ ወጣቶች የህብረተሰባቸውንና የአካባቢያቸውን ሰላምና አንድነት በመጠብቅና በማስጠበቅ እረገድ ያለባቸውን ማህበረሰባዊ ሃላፊነት ለመወጣት ከምንግዜውም በላይ በጋራ እየሰሩ መሆኑን ተናገሩ።
የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጅሃር በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በዛሬው ዕለት በግንባር ተገኝተው ድምፅ ሰጥተዋል። direcom2 days ago2 days ago 0