በንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ የብልጽግና ፓርቲ ሕዋስ በፖርቲው መተዳደሪያ ደንብ እና በአሰራርና አደረጃጀት መመሪያ ላይ 30 ከሚሆኑ አባላት ጋር የግንዛቤ ማዳበሪያና የውይይት መድረክ ተካሂዷል።