ወጣቶች አሁኑ ወቅት የተፈጠረውን ምቹ የፈጠራና የለውጥ አስተሳሰብ በመጠቀም ማደግ መበልጸግ እንደሚችሉ ተገለፀ::
የድሬዳዋ ወጠቶችና ስፖርት ኮሚሽን ወጣቶች እራሳቸውን ከስደተኝነት አስተሳሰብ በማላቀቅ በአሁኑ ወቅት የተፈጠረውን ምቹ የለውጥ አጋጣሚ በመጠቀም በሀገር ሰርተው በሀገር መለወጥ እንዲችሉ ግንዛቤ የሚፈጥር መድረክ ዛሬ ተጀምሯል፡፡ በአስተዳደሩ 9 ቀበሌዎች እና 4 ክላስተሮች ለተውጣጡ ወጣቶችና ባለድርሻ አካላት በህገ ወጥ ስደት እና በኤች አይቪ ኤድስ ቀውሶች ዙሪያ የሚያተኩር ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል፡፡ በኮሚሽኑ የወጣቶች ማፍራት ማብቃት ቡድን መሪ…


