ለቀጣይ አስር ወራት የሚቆይ ብሄራዊ የወጣቶች በጎ ልማት ተግባራት የሚሳተፉ ሰልጣኞች በድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ ስልጠና መስጠት ተጀመረ፡፡

    ስልጠናው በሰላም ሚንስቴር አዘጋጅነት የተዘጋጀ ሲሆን ትምህርታቸውን ጨርሰው የተመረቁና ወደ ስራ አለም ያልተቀላቀሉ 85 ሺህ ወጣቶች የበጎ ሥራ ተግባራት ለ45 ቀናት የተለያዩ 8 ዩኒቨርሲቲዎች በኦን-ላይን በዛሬው እለት ስልጠና መሰጠት ተጀምሯል፡፡ የስልጠናውን መክፈቻ ስነ-ስርዓት በንግግር የከፈቱት የድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ኡባህ አደም እንደተናገሩት በሀገራችን የተለያዩ ባህል፣ እምነትና ማንነት በአንድነትና በመደጋገፍ የሚኖሩ ማህበረሰብ ባላቹ ሞያ በበጎነት ለማገልገል…

    Read More

      በድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ መንስኤው ባልታወቀ ምክንያት በአንድ ሕንፃ ላይ የእሳት ቃጠሎ ተከስቷል፡፡

      በድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ ዛሬ ከቀኑ 6 ሰዓት ገደማ በአንድ ህንፃ ላይ በሚገኝ የዕቃ ግምጃ ቤት ውስጥ በተነሳ የእሳት ቃጠሎ ለጊዜው ግምቱ ያልታወቀ ንብረት የጠፋ ሲሆን በአደጋው የአንዲት የዩኒቨርሲቲው ሰራተኛ የሆነ የዘጠኝ አመት ህፃን ልጅ ህይወት ማለፉ ታውቋል።ዩኒቨርሲቲው በደረሰው የሞት አደጋ የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ለቤተሰቦቹ እና ዘመዶቹ መፅናናትን ይመኛል፡፡ የአደጋውን መንስኤ ለማጣራት ፖሊስ የምርመራ ስራ የጀመረ…

      Read More

        የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ለሚዲያና ለህዝብ ግንኙነት ባለሙያዋች ስልጠና መስጠት ተጀመረ።

        የአስተዳደሩ የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ለሚዲያና ለህዝብ ግንኙነት ባለሙያዋች ሙያዊ ክህሎትን ለማዳበር ለ6 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ስልጠና መስጠት ተጀምሯል። በስልጠናው ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የኃላፌ ተወካይ አቶ ሚካኤል እንዳለ እንደተናገሩት እንዲህ አይነት ስልጠና ባለሙያዋች በተደጋጋሚ በመጠየቃቸውና በተደረገው የዳስሳ ጥናት መሰረት በማድረግ ስልጠናው መዘጋጀቱን ገልፀዋል። በስልጠናው በጠዋቱ ውሎ የኢትዮጰያ ብሮድ ካስት ኃላፊ በዶ/ር…

        Read More

          Namusa has been given training on the better football match.

          The Ethiopian Cachew Football Federation has participated in Dire Dawa University of the 1th round of the 8th round of Ethiopian Premier League. A training given on the rules of Kacho football. Representatives of Dire Dawa University have started the placement of representatives of the university. Mr. Yemar Hayile, the head of the football federation…

          Read More

            8ኛው የኢትዮጵያ ቅርጫት ኳስ ፕሪሚየር ሊግ 1ኛ ዙር የክለቦች ሻምፒዮና ውድድር ዛሬ በድሬዳዋ የመክፈቻ ጨዋታዎችን በማካሄድ ተጀምሯል።

            የአስተዳደሩ የወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሻኪር አህመድ በውድድሩ በመክፈቻ ንግግራቸው እንደተናገሩት ውድድሩ በከተማችን መካሄዱ በቅርጨት ኳስ ስፖርት የጀመርናቸውን እንቅስቃሴዋች ለማጠናከርና ወጣቶችን ለማነቃቃት ፋይዳው የጎላ ነው ብለዋል። ኮሚሽነር ሻኪር አክለውም ተሳታፊዎች በድሬዳዋ ቆይታቸው እንደሚደሰቱ በመጠቆም ለእንግዶቹ በቆይታቸው ሕብረተሰቡ የተለመደውን የእንግዳ ተቀባይነት ባህሉን እንደሚያሳያቸው እምነቴ ነው ብለዋል። በውድድሩ ላይ ስምንት ቡድኖች በሁለቱም ፆታ የተሳተፉ ሲሆን በመክፈቻ ጨዋታውም…

            Read More

              በድሬዳዋ ዩንቨርሲቲ ምሁራን በስነ ልቦና በቅርጫት ኳስ ህጉች የግንዛቤ ስልጠና ::

              በ8ኛው ሀገር አቀፍ የቅርጫት ኳስ ክለቦች ኘሪምየር ሊግ ውድድር ለተሳታፊዎች ልዑካን የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሲዘጋጅ ዛሬ በድሬዳዋ ዩንቨርሲቲ ምሁራን በቀረበው መነሻ ጽሁፍ በስነ ልቦና እና የ2020 አለም አቀፍ የቅርጫት ኳስ ጨዋታ ህጎች ማብራሪያና ትርጉም ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ለልዑካን ቡድን አባላት ስልጠናው መሰጠቱን የኮሚሽኑ ከፍተኛ ባለሙያ የሆኑት አቶ ኢብሳ ዱሪ ገልፀዋል ፡፡ እንደ ባለሙያው አቶ ኢብሳ…

              Read More