የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ጌታቸው ድንቁ በድሬደዋ አስተደደር ለሚገኙ የኮሙኒኬሽን ፣ የህዝብ ግንኙነትና የሚዲያ ባለሞያዎች በመገናኛ ብዙኃን አላማዎችና በወሳኝ የተግባቦት አሰራሮች ላይ ስልጠና እየሰጡ ነው::