የኢትዮጵያ የቅርጫት ኳስ ከጥር 16 እስከ 22/2013 በድሬደዋ ይካሄዳል፡፡
በድሬዳዋ የኢትዮጵያ የቅርጫት ኳስ ክለቦች ኘሪምየር ሊግ ሻምፒዮን ለማዘጋጀት የአስተዳደሩ ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን ኮሙሺነር ሻኪር አህመድ ለጋዜጠኞች በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ገልፀዋል። ኮሙሺነር ሻኪር ከዚህም ጋር አያይዘው 8ኛ ሀገር አቀፍ የቅርጫት ኳስ ክለቦች ኘሪምየር ሊግ ሻምፒዮና ነገ ጠዋት በኮሚሽኑ ሁለገብ ሜዳ ይካሄዳል ብለዋል፡፡ የኢትዮጵያ የቅርጫት ኳስ ክለቦች ኘሪምየር ሊግ ሻምፒዮን የ1ኛው ዙር ውድድር…


