የጥምቀት በአል ያለምንም የፀጥታ ችግር እንዲከበር ፖሊስ ቅድመ ዝግጅቱን አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን አስታወቀ፡፡

    የዘንድሮ የጥምቀት በአል ፍጹም ሰላማዊ እንዲሆን ከበአሉ ቀን ቀደም ብሎ ፖሊስ ቅድመ ዝግጅቶችን ሲያደርግ የቆየ ሲሆን በዚህም ከተለያዩ የእምነት አባቶች፤ከወጣቶች፤ከህብረተሰቡ የተለያዩ አደረጃጀቶች ጋር ሰፊ ውይይት የተካሄደ ሲሆን በዚህም ሃይማኖታዊ ይዘቱን ሳይለቅ በአሉ እንዲከበር ጥሩ መግባባት ላይ መደረሱን የድሬዳዋ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን የወንጀል መከላከል ዘርፍ ሃላፊ ም/ኮሚሽነር ጉሌድ ድርዬ ገልጸዋል የጥምቀት በአል በድሬዳዋ ከተማ ሲከበር ሃይማኖታዊ…

    Read More

      የከተራ በአል በድሬደዋ በድምቀት ተከበረ::

      ታቦታት ከአድባራት ወጥተው በካህናት፣ በዲያቆናት እና በምዕመናን ታጅበው ወደ ማደሪያቸው በሰላም ደርሰዋል። የጥምቀት በዓል በየአመቱ በሀገራችን የክርስትና እምነት ተከታዮች በአደባባይ ከሚከበሩ ሀይማኖታዊ በዓላት አንዱ ነው። የበዓሉ አከባበር የሚጀምረውም ጥር 10 ቀን ሲሆን እለቱም ታቦታት ከመንበራቸው ተነስተው ወደ ማደሪያቸው(ጥምቀተ ባህር) የሚሄዱበት እለት ነው ።በነገው እለትም የጥምቀት በአል ተከብሮ ይውላል።

      Read More

        የከተራ በዓል እየተከበረ ነው

        የከተራ በዓል በድሬደዋ አስተዳደር ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት በመከበር ላይ ይገኛል። ታቦታት ከአድባራት ወጥተው በካህናት፣ በዲያቆናት እና በምዕመናን ታጅበው ወደ ጥምቀተ ባህሩ በመጓዝ ላይ ይገኛሉ። የጥምቀት በዓል በየአመቱ በሀገራችን የክርስትና እምነት ተከታዮች በአደባባይ ከሚከበሩ ሀይማኖታዊ በዓላት አንዱ ነው።

        Read More

          የድሬ ብድርና ቁጠባ ተቋም በያዝነው አመት ከ 200 ሚሊዮን ብር በላይ የብድር አገልግሎት ለመስጠት አቅዶ በመስራት ላይ እንደሚገኝ አስታወቀ ::

          ተቋሙ በሁሉም ቅርንጫፎቹ የኮር ባንኪንግን በመጠቀም ፈጣንና ዘመናዊ የሆነ አገልግሎት ለደንበኞቹ መስጠት መጀመሩም ታውቋል ፡፡ የድሬ ብድርና ቁጠባ ተቋም እ.ኢ.አ በ 1994 ዓ.ም የተቋቋመ ሲሆን ተቋሙም ወደ ስራ ከገባት ጊዜ አንስቶ በአነስተኛ የንግድ ስራ ላይ ለተሰማሩ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የብድርና የቁጠባ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል ፡፡ የድሬ ብድርና ቁጠባ ተቋም በአለማችን ብሎም በሀገራችን ኢትዮጲያ ላይ…

          Read More

            እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ!!!

            ለድሬዳዋ አስተዳደር እንዲሁም ለመላው ኢትዮጵያ የክርስትና ሀይማኖት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ! በአሉ መልካም የሆነውን ሁሉ የምንፈፅምበት የሰላምና የፍቅር ፣ የደስታና የበረከት በአል እንዲሆን ልባዊ ምኞቴን እየገለፅኩ በድጋሚ እንኳን ለብረሀነ ጥምቀቱ አደረሳችሁ አደረሰን እላለሁ። አህመድ መሐመድ ቡህ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ጥር 10/2013 ዓም

            Read More

              Ayyaana Cuuphaa kan bara 2013 Baga Nagaan geessan.

              Hordoftoota Amantaa Kiristaanaa kan Bulchiinsa Dirree Dhawaa fi Biyya Teenya Itiyoophiyaa marti baga kabaja ayyaana Cuuphaa bara 2013 nagaan geessan, Ayyaani kan waantota gagaarii ta’an mara itti hojjannu kan Jaalalaa fi Naga’aa , kan Gamachuu fi Barakaa akka isiniif ta’u Onnee irraan hawwa jechuun irra deebi’anii Ayyaana Cuuphaa kan bara 2013 Baga Nagaan geessan.

              Read More

                Naga’ee Sobaa Argannaa Birrii Miiliyoona 15 Oodiitiin mirkanneesse.

                Abbaan Taayitaa Galiiwan Bulchiinsa Dirree Dhawaa Naga’ee Sobaa kan Birrii miiliyoona Oodiitiin mirkanaa’e irratti Duursitoota garee fi Ogeeyota ol’aanoo ga’ee hojii kennameef itti gaafatamummaa fi amanamtumaan ba’atan hojii Seera kabajchiisuu kana itti gaafatamummaa fi amanamtummaan to’achuun saaxilaaniif beekamtii fi badhaasa hamilee jajjabeessuu laateera Abbaan Taayitaa Galiiwan Bulchiinsaa laate. Kurfii beekamtii fi badhaasa hamilee jajjabeessuu qophaa’e…

                Read More

                  Wal tajjiin marii Ilaalcha Dargaggootaa irratti xiyyeefate geggeefame.

                  Sochiin Dargagoota Sababatti Amanan horachuu geggeefamuufi. Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Liigiin Dargaggootaa kan Paartii Badhaadhinaa wal tajjii marii ” Dargaggoota Sababaan Amanan haa horannuu ” dhaadannoo jedhuun geggeefame haasawaan kan banan Itti Aanaan Kantiibaa fi Hooganaa Biiroo Daldala Indastirii fi Invastimantii Obbo Kadiir Juhaar akka ibsanitti dargaggoonni Odeefannoo maddi hin beekamne dogogorsiisoo jedhamee dhaga’an faana osanii…

                  Read More

                    ከሚመለከተው ህጋዊ አካል ፈቃድ የሌላቸው ግለሰቦች እና ተቋማት ከጥምቀት በዓል ጋር ተያይዞ ድሮን ማብረር እንደማይችሉ ተገለጸ፡፡

                    ከጥምቀት በዓል ጋር ተያይዞ ሊያጋጥሙ የሚችሉ የደህንነት ስጋቶችን ለመከላከል ከሚመለከተው አካል ፈቃድ የሌላቸው ግለሰቦች እና ተቋማት ድሮን ማብረር ወይንም ማንቀሳቀስ እንደማይችሉ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታዉቋል። ኮሚሽኑ ለመገናኛ ብዙሃን በላከው መግለጫ እንዳመለከተው ሁሉም የፀጥታና የደህንነት ተቋማት ከከተራ ጀምሮ ለተከታታይ ቀናት በድምቀት የሚከበረዉ የጥምቀት በዓል ያለምንም የጸጥታ ችግር እንዲከበር በቂ ዝግጅት አድርገዋል። ከፀጥታ አጠባበቅ ጋር ተያይዞ ሊያጋጥሙ…

                    Read More