ለድሬዳዋ አስተዳደር እንዲሁም ለመላው ኢትዮጵያ የክርስትና ሀይማኖት ተከታዮች በሙሉ
እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ!
በአሉ መልካም የሆነውን ሁሉ የምንፈፅምበት የሰላምና የፍቅር ፣ የደስታና የበረከት በአል እንዲሆን ልባዊ ምኞቴን እየገለፅኩ በድጋሚ እንኳን ለብረሀነ ጥምቀቱ አደረሳችሁ አደረሰን እላለሁ።
አህመድ መሐመድ ቡህ
የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ
ጥር 10/2013 ዓም


