የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 46ኛ መደበኛ ጉባዔ ማካሄድ ጀመረ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ዛሬ የካቲት 4 ቀን 2013 ዓ.ም ማካሄድ የጀመረዉ የም/ቤቱ 2ኛ የስራ ዘመን 46ኛ መደበኛ ጉባዔ የአስተዳደሩን አስፈፃሚ አካላት የ 6 ወር የስራ አፈፃፀም ሪፖርት የአስተዳሩ ከንቲባ በማቅረብ ላይ ይገኛሉ፡፡ 5 years ago5 years ago00 mins Post navigation Previous: The Agency provides Practical orientation and skills training on nutrition for women with disabilitiesNext: የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በወረቀት እንደሚሰጥ ተገለፀ።
የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጅሃር በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በዛሬው ዕለት በግንባር ተገኝተው ድምፅ ሰጥተዋል። direcom2 days ago2 days ago 0