የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 46ኛ መደበኛ ጉባዔ ማካሄድ ጀመረ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ዛሬ የካቲት 4 ቀን 2013 ዓ.ም ማካሄድ የጀመረዉ የም/ቤቱ 2ኛ የስራ ዘመን 46ኛ መደበኛ ጉባዔ የአስተዳደሩን አስፈፃሚ አካላት የ 6 ወር የስራ አፈፃፀም ሪፖርት የአስተዳሩ ከንቲባ በማቅረብ ላይ ይገኛሉ፡፡