መልዕክተ ድሬ 706

    ‹‹በማወቅ ውስጥ አለማወቅ አለ›› በውበት ውስጥ አስቀያሚነት፤ በአስቀያሚነት ውስጥ ውበት ሊኖር ይችላል። ሰው መመራመር የሚኖርበት የሚኖርባትን ዓለም በጥልቀት ለማወቅ ነው። የሚመራመር ከሩቅ የሚፈለገው መድኃኒት ከዚሁ ከቅርብ ሊያገኝ ይችላል። አለማወቅ በእኛና በምንፈልገው ነገር መካከል ጥቁር መጋረጃ ይሰራል። የአንድ ነገርን የዛሬ ምንነት እንጂ ነገ ስለሚሰጠው ዋጋ አናስብም። ሰው ወርቅን በወርቅነት ሳያውቀው ለረጅም ጊዜ ኖሮአል። የሚጠቅም ማዕድን ሆኖ…

    Read More

      መልዕክተ ድሬ 705

      ብሩህ ተስፋችንን በጋራ ለማየት  ተደጋግፈን እንቁም ያለመዘናጋት በእጅጉ አስጊ፤ እንዲሁም ለሌሎች አሸባሪ የሆኑ እብሪተኛ ወራሪዎች እና ታሪካዊ ጠላቶቻችን የተሰነዘረብንን አደገኛ ጥቃት አክሽፈን ተሻግረን እዚህ ደርሰናል፡፡ ይህም ብቻ አይደለም በሚሊየኖች የሞቆጠሩ የዓለምን ህዝብ የፈጁ ተዛማች በሽታዎች እና የረሃብ እና የድርቅ አደጋ ተሻግረን ዛሬን ማየት ችለናል፡፡ ለዚህ ሁሉ ስኬት እና የመሻገር ድል  ለልዩነቶቻችን ቅድሚያ ሳንሰጥ በመደማመጥ እና…

      Read More

        መልዕክተ ድሬ 704

        የተመዘገበውን አስገራሚ  ድል አጠናክረን ልንቀጥል ይገባል አብረን በኖርንባቸው ባለፉት አያሌ ዓመታት ያካበትናቸው የመቻቻል፣ የአብሮነትና በሀገር ጉዳይ ላይ የአትንኩን ባይነት እሴቶቻችንን በየጊዜው ልናድሳቸውና ለመጪው ትውልድ በአደራ ልናሻግራቸው ይገባል፡፡ እነዚህና ሌሎችም እሴቶቻችን በፍቅር፣ በይቅርታ እና በመደመር የሚገነባውን ጠንካራ አንድነታችንን  የበለጠ የማጠናከር ኃይል ስላላቸው የአሁኑ ትውልድ ትምህርት ሊወስድባቸው ይገባል፡፡ ለመሆኑ የመከላከያ ሠራዊታችን ብሄር፣ ዘር፣ ቀለም፣ ዕድሜ፣ እምነትና ሐይማኖት…

        Read More

          Manni Marii Bulchiinsaa yaa’ii Idilee 46ffaa kan bara hojii 2ffaa geggeessuu jalqabe.

          Manni Marii Bulchiinsaa Dirree Dhawaa yaa’ii Idilee 46ffaa kan bara hojii 2ffaa Guraandhala 4 bara 2013 irraa jalqabee geggeessuu jalqabeera. Manni Marichaa yaa’ii Idilee 46ffaa kan bara hojii 2ffaa Ganama arraa geggeessuu jalqabe kana irratti Kantiibaan Bulchiinsaa Dirree Dhawaa Obbo Ahmad Buuh Gabaasa Raawwii Karoora hojii dhaabilee Raawachiiftotaa kan walakkaa waggaa dhiheessaati jiru.

          Read More

            Meeshaaleen Qulqulinaa Baratoota Shamarraniif deegarsi keename.

            Waldayni Tola Ooltummaa Eneem La Ihitee jedhamu baratoota Ahamarran Mana Barnoota Saabiyaan Lakkoofsa 2 fi Lakkoofsa 3 ttiif meeshaalee qulqulinaan eegatan deegarsa kennan Sirna kana irratti Hoogantuun Biiroo Fayyaa Adde Lamlam Bazaabih akka jedhanitti kennaa Uumamaa kan shamarraniif kenname kan xuraa’aa shamarran ji’atti argan mallatoolee Fayyummaa keessa tokko jedhanii qulqulinaan eeguun murteessaadhaa jedhan. hundeesituu fi…

            Read More

              መልዕክተ ድሬ 702

              ልዩነቶቻችን ውበት እና መብቶቻችን እንጂ የግጭት መንስኤዎች ሊሆኑ አይገባም! ልዩነቶች ከነባራዊ ሁኔታዎቻችን አሊያምከዝንባሌዎቻቻንና ከፍላጎቶቻችን የሚመነጩ የማንነታችን መገለጫዎች ናቸው ፡፡ ከዚህ አንጻር ምንም ዓይነት ልዩነቶች ከተፈጥሯዊ ማንነታችንና ከዕምነታችን ስለሚመነጩ በአስተሳሰብና በተግባራችን ሊገለጡ ይችላሉ ፡፡ እነዚህ ልዩነቶቻችን አንዳንዶቹ ገና ከጠዋቱ ስንወለድ ጀምሮ አብረውን የነበሩ በመሆናቸው ፤ አንዳንዶቹ ደግሞ ከጊዜ በኋላ በመኖር ሂደት አምነገንባቸው የተቀበልናቸው ስለሆኑ ከማንነታችን ጋር…

              Read More

                Strengthening and supporting cooperatives is the basis for ensuring the prosperity of our country

                Ibrahim Yusuf, Head of the Agriculture, Water and Mineral Energy Bureau, welcomed the Dire Dawa administration high level leadership on the forum for the socio-economic benefits of cooperatives. He requested the Dire Dawa administration high level leadership and stakeholders to understand the socio- economic and political benefits of Cooperatives and join hands to contribute their…

                Read More

                  መልዕክተ ድሬ 703

                  ከተመዘገበው አስገራሚ ድል ምን እንማራለን? አብረን በኖርንባቸው ባለፉት አያሌዓመታት ያካበትናቸው የመቻቻል፣ የአብሮነትና በሀገር ጉዳይ ላይ የአትንኩን ባይነትእሴቶቻችንን በየጊዜው ልናድሳቸውና ለመጪውትውልድ በአደራ ልናሻግራቸው ይገባል፡፡እነዚህና ሌሎችም እሴቶቻችን በፍቅር፣በይቅርታ እና በመደመር የሚገነባውን ጠንካራ አንድነታችንን የበለጠ የማጠናከር ኃይልስላላቸው የአሁኑ ትውልድ ትምህርት ሊወስድባቸው ይገባል፡፡…..ለበለጠ መረጃ ገፅ 3 ያንብቡ መልዕክተ ድሬ7 0 3 ልዩነቶቻችን ውበት እና መብቶቻችን እንጂየግጭት መንስኤዎች ስላልሆኑ ልንጠነቀቅ…

                  Read More

                    የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በወረቀት እንደሚሰጥ ተገለፀ።

                    ትምህርት ሚኒስቴር በኦን ላይን ሊሰጥ የነበረውን የ2012ዓ.ም ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በወረቀት እንደሚሰጥ አስታውቋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ጌታሁን መኩሪያ (ፒ ኤች ዲ) በኦንላይን ለመስጠት የታሰበው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በኮሮና ምክኒያት መፈተኛ ታብሌቶች በግዜ ወደ ሀገር ውስጥ መግባት ባለመቻላቸው ፈተናውን በወረቀት ለመስጠት መወሰኑን ገልፀዋል። በዚህም መሰረት የ2012ዓ.ምሀገር አቀፍ ፈተና ፈተናው የካቲት 29, 2012ዓ.ም…

                    Read More

                      የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 46ኛ መደበኛ ጉባዔ ማካሄድ ጀመረ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ዛሬ የካቲት 4 ቀን 2013 ዓ.ም ማካሄድ የጀመረዉ የም/ቤቱ 2ኛ የስራ ዘመን 46ኛ መደበኛ ጉባዔ የአስተዳደሩን አስፈፃሚ አካላት የ 6 ወር የስራ አፈፃፀም ሪፖርት የአስተዳሩ ከንቲባ በማቅረብ ላይ ይገኛሉ፡፡

                      Read More