ማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን አገልግሎት ተጠቃሚ ማህበረሰብ ቁጥር ዝቅተኛ መሆኑ ተገለፀ።
በአገሪቱ ያለውን የጤና ፋይናንስ ክፍተት ለመሙላት ከጥቂት ዓመታት በፊት በመንግሥት ይፋ የተደረጉት የጤና መድኅን አይነቶች ሁለት ናቸው፡፡ ማኅበራዊ የጤና መድኅን በመደበኛው ክፍለ ኢኮኖሚ የተሰማራውን፤ ማኅበረሰብ አቀፍ ደግሞ ደመወዝተኛ ያልሆነውንና መደበኛ ባልሆነው ክፍለ ኢኮኖሚው የሚገኘውን ያቀፈ ሲሆን በድሬደዋ አስተዳደር በታህሳስ ወር ጀምሮ ማኅበረሰብ አቀፍ አገልግሎት (ደመወዝተኛ ያልሆኑትን)ማህበረሰቦችን አገልግሎት መስጠት ቢጀመርም አፈፃፀሙ ዝቅተኛ በመሆኑን የገለፁት የድሬዳዋ አስተዳደር…


