ሰው ሰራሽ የመተንፈሻ መሳሪያ በሀገር ውስጥ አቅም በማምረት ለኮቪድ 19 ፅኑ ህሙማን ለማድረስ እያደረገ ያለው ጥረት እየተሰናከለ መሆኑን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱሰትሪ ኃ/የተ/የግ ማህበር አስታወቀ፡፡

    መቀመጫውን ድሬዳዋ ያደረገው ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የኢንጅነሪንግ ክፍል ማናጀር ኢንጅነር ምንያህል ደበበ እንደተናገሩት ድርጅቱ በአሁን ሰአት የበርካቶችን ህይወት እየቀጠፈ የሚገኘውን የኮቪድ 19 ወረርሽን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በሚደረገው ጥረት ውስጥ የበኩሉን አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል ፡፡ ድርጅቱ ወርሽኙ ከተከሰተ ወዲህ ከፍተኛ እጥረት የሚታይበትን ሰው ሰራሽ የመተንፈሻ መሳሪያ (መካኒካል ቬንትለት) በሀገር ወስጥ በራስ አቅም ለማምረት ሰፊ ግዜና በጀት…

    Read More

      አራቱ የገጠር ፖሊስ ጣቢያዎች በድጋፍ የተበረከተላቸውን ዘይት ፤ፓስታ እና ሩዝ ተረከቡ ፡፡

      በዛሬው እለት በአራቱም ገጠር ፖሊስ ጣቢያዎች ተገኝተው የምግብ ሸቀጣሸቀጦቹን ያስረከቡት የድሬዳዋ አስተዳዳር ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ዓለሙ መግራ እና የሰው ሀብት ልማት ዘርፍ ሃላፊ ም/ኮሚሽነር ውቢት በፍቃዱ ናቸው፡፡ የድሬዳዋ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ዓለሙ መግራ የምግብ ሸቀጦቹን ለፖሊስ አባላቱ ባስረከቡበት ወቅት እንደተናገሩት ፖሊስ የህዝቡን ሰላም እና ደህንነት ማረጋገጥ ከቻለ የህዝብን አመኔታ መፍጠር ይችላል ብለዋል፡፡ በድሬዳዋ አስተዳደር…

      Read More

        የብልፅግና ፓርቲ የዘመድ ጥየቃና የመደጋገፍፍ ስነ_ስርዓት በቀበሌ 08 አካሄደ።

        ድሬደዋ ብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት አዘጋጅነት በህጅራ አቆጣጠር 1442 ታላቁ የረመዳን ፆምን ምክኒያት በማድረግ የዘመድ ጥየቃ እና አቅመ ደካማዎችን የመጠየቅ የዝምድና ማጠናከር ስነ_ስርዓት በቀበሌ 08 በተለምዶ ለገሀሬ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ ተካሄዷል። በዝግጅቱ ላይ በድሬደዋ የብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ ፕሬዝዳት ወ/ሮ ሁክሚያ መሀመድ ጨምሮ የሊጉ አባላትና የፓርቲ አመራሮች የተሳተፉ ሲሆን በቀሌዉ የብልፅግና ፓርቲን ወክለዉ የተለያዩ ሀይማኖት ተከታዬች…

        Read More