1442 ተኛውን የኢድ አልፈጥር በአል በድሬዳዋ አስተዳደር በታላቅ ድምቀት እየተከበረ ሲሆን በአሁን ሰአትም በከተማዋ በሚገኘው የኢድ ሰላት መስገጃ ስፍራ በርካታ የእምነቱ ተከታዮች በተገኙበት ሰላት ተካሄዷል።