በየትምህርት ቤቱ የንባብ ማእከላትን ለማደራጀት በሚያስችል መልኩ ግንዛቤ የመፍጠር ስራ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ ።

    የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተ-መዛግብት መጽሐፍት ኤጀንሲ፣ ከድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲና ድሬዳዋ ባህልና ቱሪዝም ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የንባብ ሣምንት በድሬዳዋ አስተዳደር በይፋ ተጀመረ ፡፡ ተማሪዎችና ወጣቶችን ማእከል በማድረግ ቀደምት የነበረውን የንባብ ባህልን በማጎልበትና በማሳደግ የተሟላና ጥሩ ስነ-ምግባር ያለው ጠያቂና ምክንያታዊ የሆነ ትውልድ መፍጠር እንዲሁም አዳዲስ ሀሳቦችን መፍጠር የሚችልና በምክንያት የሚያምን ትውልድን ለመፍጠር ታልሞ “መጽሀፍት ለእውቀት ገበታ መዛግብት ለዘመን ትውስታ”…

    Read More

      የኢትዮ ቴሌኮም ከፍተኛ ፍጥነት ያለውን የ 4 ጂ አገልግሎትን በድሬዳዋ አስተዳደር በይፋ አስጀመረ ።

      ኢትዮ ቴሌኮም በምስራቅ ኢትዮጵያ ባሉ ከተሞች የሞባይል ኢንተርኔትን በላቀ ፍጥነት መጠቀም የሚያስችለውን የአራተኛው ትውልድ የኢንተርኔት አገልግሎትን በድሬዳዋ ያስጀመረ ሲሆን ፕሮግራሙም በድሬዳዋ፣ አይሻ እንዲሁም በጭሮ ከተሞች ላይ ተግባራዊ ይሆናል ። የኢትዮ ቴሌኮም እጅግ ዘመናዊ ብሎም ከፍተኛ ፍጥነት ያለውን የ 4 ጂ አገልግሎትን በድሬዳዋ አስተዳደር በይፋ ባስጀመረበት ወቅት በእለቱ የተገኙት የኢትዮ-ቴሌኮም ዋና ስራ-አስፈፃሚ የሆኑት ወይዘሪት ፍሬህይወት ታምሩ…

      Read More

        የድሬደዋ ከተማ ስራ አስኪኃጅ ፅ/ቤት ግምታቸው ሶስት መቶ ሺ ብር የሚያወጣ የኦክስጅን ሲሊንደሮችን ግዢ በመፈፀም ድጋፍ አበረከተ፡፡

        የኮሮና ቫይረስ ወረሽኝን ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት የሚያግዙ ድጋፎች ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው ተገፅዋል፡፡ ድጋፉን ያስረከቡት የፅ/ቤቱ ሃላፊ አቶ አብዱጁሃድ መሃመድ የበርካታ ዜጎችን ህይወት እየቀጠፈ ያለው የኮሮና ቫይረስ ወረሽኝ የበለጠ ጉዳት ሳያደርስ ለመከላከል የሚቻለው በሁሉም አካል እርብርብ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ከዚህ በመነሳት ፅ/ፈትቤታቸው ተከታታይ ድጋፎችን እያደረገ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ አክለውም ፅ/ቤቱ እንደ መሪ መስሪያቤት ለማህበረሰቡ ማህበራዊ አገልግሎትን ከመስጠት አንጻር የተጣለበትን…

        Read More