በሐረሪ ብሄረሰብ ዘንድ በድምቀት የሚከበረውን የሸዋል ኢድ በዓል በዩኔስኮ የማይዳሰስ ቅርስነት ለማስመዝገብ ጥረት እየተደረገ እንደሚገኝ ተገለፀ፡፡

    1442ኛው የሸዋል ኢድ በዓል በድሬደዋ የሐረሪ ብሄረሰብ ተወላጆች በዛሬው እለት በድሬደዋ ሚሊኒየም ፓርክ በድምቀት ተከብሯል፡፡ ከታላቁ የረመዳን ፆም ፍቺ አምስት ቀናት በኋላ ተከብሮ የሚውለው ሸዋል ኢድ በሐረሪ ብሄረሰብ ዘንድ በድምቀት እንደሚከበር የገለጹት በድሬደዋ የሃረሪ ኮሚዩኒቲ አስተባባሪ አቶ ዜዳን በክሪ በዓሉ በብሄረሰቡ ዘንድ ትልቅ ቦታ የሚሰጠው ነው ብለዋል፡፡በዓሉን በዩኔስኮ የማይዳሰሱ ቅርስነት ለማስመዝገብ ጥረት እየተደረገ እንደሚገኝም ነው…

    Read More

      በሀገር ጉዳይ ላይ አንድ አይነት አቋም በመያዝ በጋራ መሰለፍ እንደሚገባ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ የሆኑት አቶ ከድር ጁሀር አስታወቁ ።

      የሰላም ሚኒስቴር ከድሬዳዋ አስተዳደር ፍትህና ፀጥታ ጉዳዮች ቢሮ ጋር በጋራ በመሆን በድሬዳዋ አስተዳደር በሚገኙ 9 የከተማ እንዲሁም በ 38 ገጠር ቀበሌዎች ላይ በሚገኙ አካባቢዎች የሰላም ሚኒስቴር ባለሞያ በመመደብ ያለፍትን አራት ወራት ህብረተሰብ ተኮር የሆኑ ውይይቶች እንዲሁም የግለሰብ ችግር ፣ የአካባቢ ችግር ፣ የማህበረሰብ ችግር ፣ የአስተዳደር ችግርና የፌደራል ችግር በማለት ባሉት አጠቃላይ የፀጥታ ጉዳዮች ዙሪያ…

      Read More

        የውጪ ሀገራት በሀገራችን የውስጥ ጉዳዮች ላይ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነት በድሬዳዋ አስተዳደር የሚኖሩ ወጣቶች አወገዙ ።

        ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ሀገራችን ኢትዮጲያ እያከናወነችው ባለችው የልማትና የህግ-ማስከበር ስራዎች ብሎም የውስጥ ጉዳዮች ላይ የተለያዩ የውጪ ሀገራት ጣልቃ መግባታቸውን አስመልክቶ ” ድምፃችን ለነፃነታችን ” በሚል መሪ ቃል በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ ወጣቶች አውግዘዋል ። ኢትዮጲያዊያን በሀገር ጉዳይ የማንደራደር ሀገር ወዳድ ህዝቦች እንደመሆናችን መጠን ለነፃነታችን የውጪ ጣልቃ ገብነትን በመቃወምና በአንድነት በመሆን በሀገራችን ላይ የተቃጣውን እኩይ ሴራ ማክሸፍ…

        Read More