ለመላው የእስልምና ሀይማኖት ተከታዮች መልካም የኢድ አልአድሃ ( አረፋ) በዓል!!

    የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙዪኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1442ኛው ዓመተ-ሒጅራ ለሚከበረው የኢድ አልአድሃ (አረፋ) በዓል በሰላምና በጤና አደረሳችሁ እያለ መልካም ምኞቱን ይገልፃል :: በዓሉ በታላቁ የህዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የውሃ ሙሌት በተጠናቀቀበት ማግስት የሚከበር በመሆኑ በዓሉን ደማቅና ልዩ ያደርገዋል :: የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፉ አቶ እስቅያስ ታፈሰ የሁለተኛው ዙር የህዳሴው ግድብ…

    Read More

      ከንቲባ አህመድ ቡህ ለአረፋ በአል እና ለ2ኛው ዙር የውሀ ሙሌት የሚከተለውን የእንኳን አደረሳችሁ እና የእንኳን ደስአላችሁ መልእክት አስተላልፈዋል።

      ለመላው የአስተዳደራችን እንዲሁም የሀገራችን የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች በሙሉ ፤ በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በታላቅ ድምቀት ለሚከበረው ለ1ሺ 442ኛው ዓመተ-ሂጅራ የኢድአል አድሃ – አረፋ በአል እንኳን በሠላም አደረሳችሁ … አደረሰን ፤ ኢድ ሙባረክ ! በተጨማሪም መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ለውጪ ጠላትና ለአገር ውስጥ ባንዳ ሳይበገር ከገንዘብ ማዋጣት እስከ ዲፕሎማሲ በአንድነት ተሰልፎ ባደረገው ርብርብ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ…

      Read More

        የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በሰላም እሴት ግንባታ ዙሪያ አበክረው መስራት እንደሚገባቸው ተገለፀ::

        የምስራቃዊ እድገት ፋና የነዋሪዎች የበጎ አድራጎት ድርጅት ከyouth and cultural development foundation(YCDE) ጋር በመተባበር በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የስነ-ዜጋ ትምህርትን አስመልክቶ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተካሄደ፡፡ በድሬደዋ ዩኒቨርስቲ በተዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫ የሀይማኖት አባቶችና የዩኒቨርስቲው ተማሪዎች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች የተገኙ ሲሆን በከፍተኛ ትምህርት ቤቶች የሰላም ትምህርት እንደ አንድ የትምህርት አይነት ቢካተት ወጣቱ በሰላም የመኖርና ልማት ላይ የመሳተፍ…

        Read More