በድሬዳዋ ከተማ በአንድ ጀምበር 500 ሺህ ችግኝ የመትከል መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው:: 5 years ago01 mins በአስተዳደሩ በተያዘው ክረምት 2 ሚሊየን ችግኝ ለመትከል ዕቅድ መያዙን እና ከእነዚህም ውስጥ 700 ሺህ የሚሆኑት ለምግብነት የሚያገለግሉ መሆናቸውን የግብርና እና ውሃ ማህድን ቢሮ ሀላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ የሱፍ ተናግረዋል ፡፡ Post navigation Previous: በመሰረታዊ የሸቀጥ ምርቶች ላይ ኢኮኖሚያዊ ምክንያት የሌለው የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ ህገ-ወጥ ነጋዴዎችና ሸማች ማህበራት ላይ የዋጋ ክትትልና ቁጥጥር ግብረ-ሀይል በማቋቋም እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንዱሰትሪና ኢንቨሰትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ ከድር ጁሀር አስታወቁ፡፡Next: It has been announced that 250,000 thousand trees will be planted in one day.
የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ወርቅነህ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ direcom2 weeks ago1 week ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የትንሳኤ በአልን አስመልከቶ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom2 weeks ago1 week ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom2 weeks ago1 week ago 0
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom2 weeks ago1 week ago 0