በድሬዳዋ ከተማ በአንድ ጀምበር 500 ሺህ ችግኝ የመትከል መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው::

    በአስተዳደሩ በተያዘው ክረምት 2 ሚሊየን ችግኝ ለመትከል ዕቅድ መያዙን እና ከእነዚህም ውስጥ 700 ሺህ የሚሆኑት ለምግብነት የሚያገለግሉ መሆናቸውን የግብርና እና ውሃ ማህድን ቢሮ ሀላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ የሱፍ ተናግረዋል ፡፡