በድሬዳዋ ከተማ በአንድ ጀምበር 500 ሺህ ችግኝ የመትከል መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው::
በአስተዳደሩ በተያዘው ክረምት 2 ሚሊየን ችግኝ ለመትከል ዕቅድ መያዙን እና ከእነዚህም ውስጥ 700 ሺህ የሚሆኑት ለምግብነት የሚያገለግሉ መሆናቸውን የግብርና እና ውሃ ማህድን ቢሮ ሀላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ የሱፍ ተናግረዋል ፡፡
በአስተዳደሩ በተያዘው ክረምት 2 ሚሊየን ችግኝ ለመትከል ዕቅድ መያዙን እና ከእነዚህም ውስጥ 700 ሺህ የሚሆኑት ለምግብነት የሚያገለግሉ መሆናቸውን የግብርና እና ውሃ ማህድን ቢሮ ሀላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ የሱፍ ተናግረዋል ፡፡
ምክትል ከንቲባ ከድር ጁሀር ከአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች፣ ከፖሊስ ኮሚሽን ኮምሽነር ፣ ከብልፅግና ፓርቲ ፣ከፌደራል አቃቢ ህግ፣ ከገቢዎችና ጉምሩክ ፣ ከዘጠኙ የከተማ ቀበሌዎች ስራ አስፈፃሚዎች ጋር በጉዳዩ ላይ ውይይት አድርገዋል። ምክትል ከንቲባው በከተማው የመሰረታዊ ፍላጎት እቃዎች ላይ ያለምንም ኢኮኖሚያዊ ምክንያት ዋጋ በሚጨምሩ ፣ምርት በሚያሸሹና በሚያከማቹ ህገ-ወጥ ነጋዴዎችና የሸማች ማህበራት ላይ የተጀመረው አስተዳደራዊና ህጋዊ እርምጃ የመውሰድ ስራ…
ለ2 ቀናት ሲካሄድ የቆየው የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 2ኛ የስራ ዘመን 47ኛ መደበኛ ጉባኤ የተለያዩ አጀንዳዎችን በማፅደቅ ተጠናቋል። የምክር ቤቱ ተጠሪ ተቋማት የ2013 ሪፖርትና የ2014 በጀት አመት እቅድ በድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አስተባባሪ ኮሚቴ ታይቶ እንዲጸድቅ በሙሉ ድምጽ ምክር ቤቱ ውክልና ሰጥቷል፡፡ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የ2013 ሪፖርትና የ2014 በጀት አመት እቅድ በምክር ቤቱ ጸሀፊ…
ነገ ሃምሌ 28 2013 ዓም በድሬደዋ ደረጃ ሁለት ሚልየን ችግኝ ለመትከል የተያዘውን እቅድ አስመልክቶ በድሬደዋ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት የልማት ተቋማት እቅድ ክትትል እና ግምገማ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ዑመር አህመድ በሰጡት መግለጫ መርሃግብሩ እንደ ሌሎች ግዙፍ የልማት ስራዎች ሁሉ በከፍተኛ የደርጅት ቁርጠኛ አመራር እንዲመራ በየደረጃው ላሉ አመራሮች አቅጣጫ በመስጠት የተከናወነ መሆኑን አስረድተዋል፡፡ በቀጠይም ይህ የኢትዮጵያን እናልብስ…
የኢትዮጵያን እናልብስ አረንጓዴ አሻራ ዘመርሃግብር በድሬደዋ ደረጃ በነገው እለት በአንድ ጀንበር በከተማ 250ሺ እንዲሁም በገጠሩ የአስተዳደሩ ክፍል በተመሳሰይ 250 ሺ ጭግኞችን ለመትከል መታቀዱን አቶ አብዱ ጨምረው ገልጸዋል፡፡ አክለውም በድሬደዋ ማህበረሰቡ ችግኝ የመትከል ልምድ እንዳለው የገለጹት ሃላፊው በቀጣይም ችግኝ መትከል ብቻ ሳይሆን ተንከባክቦ ማጽደቅና ማሳደግ ባህሉ ማድረግ ይገባል ብለዋል፡፡ ባለስልጣን መስሪያቤቱ ድሬደዋን አረንጓዴ ለማልበስ ብሎም ሌሎች…
ሃሙስ ሃምሌ 28 በአንድ ጀምበር ግማሽ ሚልየን ችግኝ ለመትከል ቅደመ ዝግጅቶች መጠናቀቃቸውን የድሬደዋ አስተዳደር ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ይሱፍ ተናግረዋል ፡፡ እንደ ኃላፊው ገለጻ የችግኝ መትከል መርሃ ግብሩ ህጻናትን ጨምሮ የሃይማኖት አባቶች ፤ የሃገር ሽማገግሌዎች ፤ ዑጋዞች እንዲሁም የመንግስት ሰራተኞች ተሳታፊ እንደሚሆኑ አስረድተዋል፡፡ በቀጣይ ከድሬደዋ ባለፈ ለጎረቤት ሃገራት የሚሆን አንድ ቢሊየን ችግኝ…
በድሬዳዋ አስተዳደር በ3ኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በአንድ ጀንበር 500 ሺ ችግኞችን ለመትከል የሚያስችል ዝግጅት መጠናቀቁን በድሬዳዋ የአረጓዴ አሻራ አብይ ኮሚቴ ሰብሳቢ የግብርናው ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ሀላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ የአረንጓዴ አሻራ በአንድ ጀንበር 500 ሺ ችግኝ የመትከል መርሃ ግብር አስመልክቶ ዛሬ ጋዜጠኞች በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጭያ ገለፁ፡፡ የድሬደዋ አስተዳደር የ2013ዓ.ም የአረንጓዴ…
Bulchiinsaa Dirree Dhawaatti Daldaltootaa fi Waldaalee dhiheessan kanneen Sababa Dinagdeen ala gatii dabalan 235 , Bukaarota irratti Tarkaanfiin fudhatamuu fi Konkolaatota ‘ FSR ‘ fe’iinsaa 6 qorannoon irratti geggeefamaa jiraachuu Itti-Aanaa Kantiibaa fi Hooganaan Biiroo Daldala, Indastirii fi Invastimantii Bulchiinsa Dirree Dhawaa Obbo Kadiir Juhaar eeranii Tarkaanfiin fudhatamuu jalqabe cimee kan ittifufu taachaa addeessan. Bulchiinsatti…
Bajatni Bulchiinsa Dirree Dhawaa kan bara Bajataa 2014 Birrii Biiliyoona 4.8 akka ta’u Wixinee Bajataa Hooganaan Biiroo Misooma Maalaqaa fi Dinagdee Bulchiinsaa Obbo Sulxaan Aliyyii akka ta’u Wixinee Bajataa kan dhiheessan irratti Marichuun Bajatni Bulchiinsa Dirree Dhawaa kan bara 2014 Birrii Biiliyoona 4.8 raggaasise. Manni Marichaa yaa’ii Idilee kanaan dhimoottan ijoo irratti marii geggeesseen murtee…
Bulchiinsa Dirree Dhawaatti ‘Dirree Magariisa Uwwisuudhaan Biyyaafiis fakkii ni taana !’ dhaadannoo jedhuun Sadarkaa Bulchiinsaatti Boru Adoolessa 29 bara 2013tti Kurfii Biqiltuu kum 500,000 Guyyaa tokkotti dhaabuuf qabameen Kutaa Kilaastaroota Baadiyaa 4tti Araddoottan Baadiyaa 38 argamanitti Biqiltuu kum 250,000 akkasumaas Araddoota Magaalaa 9tti Biqiltuu kum 250,000 walumaagalatti Biqiltuu kum 500,000 Guyyaa tokkotti dhaabuuf Kurfii xumuramuu…