የድሬደዋ የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሄዱ:: 5 years ago01 mins ከጠቅላይ ሚኒስቴር ዶ/ር አብይ አህመድ በ ተላለፈው ሀገር የማዳን የክተት ዘመቻ ለመከላከያ ሰራዊቱ ድጋፍ ለማድረግ የተቋሙ ሰራተኞች ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱም የተቋሙ አመራርና ባለሙያዎች በግንባር ዘምቶ ህይወቱን ለሚሰዋው የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጆች ከጎናቸው ነን በማለት ከደሞዛቸው ለመደገፍ መስማማታቸውን የተቋሙ ሰራተኞች ገልፀዋል፡፡ Post navigation Previous: በአፋር ክልል በንፁሀን ዜጎች ላይ የተፈፀመውን አረመኔያዊ ጭፍጨፋ አስመልክቶ ከድሬዳዋ አስተዳደር የተሰጠ መግለጫ!!Next: ድሬዳዋ ጀግኖቿን በክብር አመሰገነች ።
የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ወርቅነህ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ direcom2 weeks ago1 week ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የትንሳኤ በአልን አስመልከቶ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom2 weeks ago1 week ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom2 weeks ago1 week ago 0
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom2 weeks ago1 week ago 0