በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ ባለሀብቶች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ላሳዩት ደጀንነት በአስተዳደሩ የእውቅናና የምስጋና መረሀ ግብር እየተካሄደ ነው። ሀገር የማዳን ጥሪ ተቀብለው <<ሀገራችን ሀብታችን፤ሀብታችን ለሀገራችን >>በሚል መሪ ቃል የአስተዳደሩ ባለሀብቶች ላደረጉት ድጋፍ አስተዳደሩ የእውቅናና የምስጋና መረሀ ግብር በአሁኑ ሰአዓት እያደረገ ነው። 5 years ago5 years ago00 mins Post navigation Previous: Finance & Accounting Jobs Finance-Accounting Jobs at CACINext: የቀበሌ 02 ነዋሪዎች ከ 750 ሺ ብር በላይ የሚገመት የስንቅ ድጋፍ ለሀገር መከላከያ ሰራዊት አበረከቱ።
የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ወርቅነህ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ direcom2 weeks ago1 week ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የትንሳኤ በአልን አስመልከቶ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom2 weeks ago1 week ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom2 weeks ago1 week ago 0
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom2 weeks ago1 week ago 0