በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ ባለሀብቶች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ላሳዩት ደጀንነት በአስተዳደሩ የእውቅናና የምስጋና መረሀ ግብር እየተካሄደ ነው። ሀገር የማዳን ጥሪ ተቀብለው <<ሀገራችን ሀብታችን፤ሀብታችን ለሀገራችን >>በሚል መሪ ቃል የአስተዳደሩ ባለሀብቶች ላደረጉት ድጋፍ አስተዳደሩ የእውቅናና የምስጋና መረሀ ግብር በአሁኑ ሰአዓት እያደረገ ነው።