የድሬዳዋ ገጠር ክላስተር ቀበሌ የሚገኙ ነዋሪዎች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ከ 3 ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ አበረከቱ፡፡

    የድሬዳዋ አስተዳደር አራቱ የገጠር ክላስተር ስር የሚገኙ 38 የገጠር ቀበሌ ነዋሪዎች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት በአይነትን እና በገንዘብ ያዋጡት በአይነትን 25 በሬዎች፣ 85 ፍየሎች እና 2 ግመሎች እንዲሁም በገንዘብ በድምሩ 3 ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አበረከቱ፡፡ በድጋፍ ርክክቡ ላይ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ ብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት ም/ኃላፊ አቶ ኡስማን አህመድ ባደረጉት ንግግር እንደገለፁት የድሬዳዋ ገጠር ቀበሌ ነዋሪዎች…

    Read More

      A total of 400,000 birr worth of Medical supplies and medicines were donated to the Eastern Command III Hospital

      The support was provided by the Dire Dawa Health Bureau and HiwotMamo Drug Distributor. The Dire Dawa Health Bureau donated 250,000 birr worth of medicines and other items and the HiwotMamo Drug Dealer estimated at 150,000 birr. Deputy Mayor of Dire Dawa Administration, KedirJuhar on his part said that the Administration is providing various types…

      Read More