የድሬዳዋ ገጠር ክላስተር ቀበሌ የሚገኙ ነዋሪዎች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ከ 3 ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ አበረከቱ፡፡
የድሬዳዋ አስተዳደር አራቱ የገጠር ክላስተር ስር የሚገኙ 38 የገጠር ቀበሌ ነዋሪዎች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት በአይነትን እና በገንዘብ ያዋጡት በአይነትን 25 በሬዎች፣ 85 ፍየሎች እና 2 ግመሎች እንዲሁም በገንዘብ በድምሩ 3 ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አበረከቱ፡፡ በድጋፍ ርክክቡ ላይ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ ብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት ም/ኃላፊ አቶ ኡስማን አህመድ ባደረጉት ንግግር እንደገለፁት የድሬዳዋ ገጠር ቀበሌ ነዋሪዎች…


