የመንግሰት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ፈጻሚዎች በዛሬው እለት የአስተዳደሩን ማህበራዊና ፖለቲካዊ እንዲሁም ኢኮኖሚ ለማሳደግ የሚያስችል የ60 ቀን አስቸኳይ እቅድ እንደ ቢሮ በማውጣት በእቅዱ ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡