መልዕክተ ድሬ 744
የ14ኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን በአስተዳደሩ ተከበረ የሰንደቅ ዓላማ ቀን በዓል በሰዓት 4:30 በድሬደዋ በከተማና በገጠር አራቱም ክላስተሮች በእኩል ሰአት “በአዲስ ምዕራፍ በተሟላ ሉዓላዊነት ለሰንደቅ ዓላማችን ከፍታ” በሚል መሪ ቃል ተከብሯል። ጥቅምት 1-2014ዓ.ም በአገር አቀፍ እና በአስተደዳሩ ለ14ኛ ጊዜ የኢፌዲሪ ሰንደቅ ዓላማ ቀን በደመቀ ሁኔታ ተከብሯል፡፡ የዘንድሮው የሰንደቅ ዓላማ ቀን በዓል ለ14ኛ ጊዜ “በአዲስ ምዕራፍ በተሟላ…


