ዓለም አቀፍ የአደጋ ቅነሳ ቀን እየተከበረ ይገኛል

    ዓለም አቀፍ የአደጋ ቅነሳ ቀን “አብሮነት ለምድራችን ደህንነት” በሚል መሪ ቃል በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ44ኛ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ13ኛ በድሬደዋ ለ 7ኛ ጊዜ መከበር ጀመረ ።