መልዕክተ ድሬ 742
በ3ኛ የሥራ ዘመን 49ኛ መደበኛ ጉባኤ የድሬዳዋ አስተዳደር ምሥረታ ተካሂዷል….ለበለጠ መረጃ ሊንኩን ይጫኑ የድሬዳዋ አስተዳደር ምስረታመስከረም 19/2014ዓም ተካሂዷል፡፡ የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት 3ተኛ የስራዘመን 1ኛ ዓመት 49ኛ ጉባኤው የተለያዩ ሹመቶችን ያፀደቀ ሲሆን በዚህም መሰረት የአስተዳደሩ ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ በመሆንወ/ሮ ፈቲያ አደን እና የአስተዳደሩ ም/ቤት ም/አፈ-ጉባኤ በመሆን የተከበሩ ወ/ሮ ከሪማ አሊ ሮባን በሙሉ ድምፅ አፅድቋል፡፡-መልዕክተ ድሬ…


