”አልረሳውም ‘እኔም የኢትዮጵያ ሰራዊት ነኝ ”በሚል መሪ ቃል የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ሰራተኞች እንዲሁም አመራሮች በተገኙበት በፋይናንስ ህንፃ ከመከላከያ ሰራዊታችን ጎን መሆናቸውን የመንግስት ሰራተኞች ድጋፋቸውን አሳይተዋል። 5 years ago4 years ago01 mins በመርሃ ግብሩም ለመከላከያ ሰራዊታችን የደም ልገሳ ስነ ስርአት ተካሄዶል ዛሬ ከሰአት በኃላ መከላከያ ሰራዊታችን ለመዘከር የጧፍና የሻማ ማብራት ስነ-ስርዓትም ከምሽቱ 11:30 ጀምሮ በምድር ባቡር አደባባይ እንደሚካሄድ ተገልፆል። ጥቅምት 24/2014 ዓ.ም Post navigation Previous: ክብር ኢትዮጵያን ሲሉ ለተሠዉ ጀግኖቻችን!!Next: ቴክኒክናሙያ እና ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮ ሰራተኞች እንዲጉም ጥቃቅን እና አነስተኛ አንቀሳቃሾች በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ውይይት አካሂደዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የምግብ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ የተጀመረው ጥረት በላቀ ውጤት መቀጠሉን ገለጹ direcom4 days ago2 days ago 0
Waxaa ismaamulka dir dhaba soo gaadhay madaxweyne ku xigeenka xisbiga barwaaqo mudane aadan faarax. direcom4 days ago2 days ago 0
Jiila Obbo Aadam Faaraahiin duurfamu Dirree Dhawaatti simmannaan taasifame. direcom4 days ago2 days ago 0