ዝክረ ሰሜን-እዝ በድሬዳዋ

    የዛሬ አመት ጥቅምት 24/2013 የህወሃት ሽብር ቡድን በመከላከያ ሰራዊት ሰሜን እዝ ላይ ጥቃት የፈጸመበት ቀን “አልረሳውም! እኔም የኢትዮጵያ ሰራዊት ነኝ!” በሚል መሪ ቃል ጧፍ በማብራት ደመቅ ባለ ሁኔታ በድሬዳዋ ታስቦ ውሏል። መርሃግብሩን በሀይማኖት አባቶችና በሀገር ሽማግሌዎች በፀሎትና በቡራኬ ተጀምሯል። በመርሀግብሩ ላይ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የህወሃት የሽብር ቡድን ኢትዮጵያን ለማፍረስ የመጨረሻ ያለውን…

    Read More

      Kabajni gootoota Ityoophiyaaf jecha wareegamaniif yaa ta’u – MM Abiy Ahimad

      Muummeen Ministiraa Abiy Ahimad Onkololeessa 24, guyyaa gootoonni Raayyaa Ittisaa Ajeja Kaabaa itti wareegaman sababeeffachuun ergaa dabarsaniiru. Kabajni gootoota Ityoophiyaaf jecha wareegamaniif yaa ta’u jedhan. Ityoophiyaan biyya gootootaati jedhan Muummeen Ministiraa Abiy Ahimad fuula fees buukii isaaniin ergaa dabarsaniin. Ijjoolleen ishee onneen daangaa ishee kan ijaaran,gatii kaaffaluun kabaja kan laataniif, wareegama lakkaawwamee hin dhumneen biyya…

      Read More

        shir jiraa’id oo uu bixiyay madaxa xafiiska warfaafinta iyo arrimaha dawlada ee ismaamulka diri dhabe ayaa wuxu kaga hadlay marxalada uu dalku maraayo.

        madaxa xafiiska mudane isqiyaas taafase ayaa sheegay in codsiga uu dalku leeyahay ee ah in laga badbaadiyo kooxda juntada ah ee dagaalka ku bilaabay 24/02/2013 TI ayuu sheegay in 10 ka subaxnimo ayaa dhamaan shaqaalaha dawlada iyo kuwa rayidkuba ay samayn doonaan barnaamij baroor diiq ah oo ciidinki falkaasi waxshinimada lagula kacay lagu xasuusan soono….

        Read More

          A Statement fromDire Dawa Gov.Communication Affairs Bureau

          The Dire Dawa Administration Government Communication Affairs Bureau Head, Ato Eskias Tafesse made a Statement regarding the current situation in the country. The terrorist TPLF is declaring an open war to destroy Ethiopia and is carrying out a conspiracy to destabilize the country. The Dire Dawa Government Communication Affairs Bureau Head, Eskias Tafesse, said in…

          Read More

            ቴክኒክናሙያ እና ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮ ሰራተኞች እንዲጉም ጥቃቅን እና አነስተኛ አንቀሳቃሾች በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ውይይት አካሂደዋል።

            በውይይቱ አገራችን ያለችበት ወቅታዊ ችግር ለመመከት ሁሉም ዜጋ በአንድነት ለህለውና ዘመቻው መሰለፍ እንደሚገባው ተገልጿል። ወጣቱ በያለበት በመደራጀት አካባቢውን በንቃት መጠበቅ እንደሚገባው ሃሳብ ተንፀባርቋል።መንግስት ዜጎች ያለውን እውነታ በአግባቡ እንዲረዱ ተከታታይነት ያለው መረጃ ማድረስ እንዳለበት ሃሳብ ተነስቷል። በአጠቃላይ ወቅቱ አገራቸወንን እና ህዝቦቿን አንገት ለማስደፋትና ለማፈራረስ የውስጥ ጠላት ከውጭ ሃይሎች ጋር በማበር አወየተንቀሳቀሱ ያሉበት ጊዜ እንደመሆኑ ለህልውና ዘመቻው…

            Read More

              ”አልረሳውም ‘እኔም የኢትዮጵያ ሰራዊት ነኝ ”በሚል መሪ ቃል የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ሰራተኞች እንዲሁም አመራሮች በተገኙበት በፋይናንስ ህንፃ ከመከላከያ ሰራዊታችን ጎን መሆናቸውን የመንግስት ሰራተኞች ድጋፋቸውን አሳይተዋል።

              በመርሃ ግብሩም ለመከላከያ ሰራዊታችን የደም ልገሳ ስነ ስርአት ተካሄዶል ዛሬ ከሰአት በኃላ መከላከያ ሰራዊታችን ለመዘከር የጧፍና የሻማ ማብራት ስነ-ስርዓትም ከምሽቱ 11:30 ጀምሮ በምድር ባቡር አደባባይ እንደሚካሄድ ተገልፆል። ጥቅምት 24/2014 ዓ.ም

              Read More

                ክብር ኢትዮጵያን ሲሉ ለተሠዉ ጀግኖቻችን!!

                ኢትዮጵያ የጀግኖች ሀገር ናት፡፡ ልባም ልጆችዋ አጥር ሆነው የጋረዷት፣ ዋጋ ከፍለው ያደመቋት፣ ተቆጥሮ በማያልቅ መሥዋዕትነት ታፍራና ተከብራ የኖረች ሀገር ናት፡፡ የሩቁ ቢዘነጋን እንኳን፣ አምና ጥቅምት 24 ግፍ የተፈጸመባቸው ጀግኖቻችን ታሪክ ፈጽሞ የሚረሳ አይደለም፡፡ እያንዳንዳችን የጀግኖቹ ዕዳ አለብን፡፡ ዛሬ የቆምነው ለእኛ ሲሉ የግፍ ጽዋን በተጎነጩ ጀግኖቻችን አጥንት ላይ ነው፡፡ እነዚያ ብርቅዬ የኢትዮጵያ ልጆች “ከወገኔ በፊት እኔ…

                Read More

                  የሀገራችንን ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክቶ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሀላፊ አቶ እስቂያስ ታፈሰ መግለጫ ሰተዋል ።

                  አሸባሪው የህወሀት ቡድን ሀገራችን ኢትዮጲያን የማፍረስ ግልፅ ጦርነት በማወጅ ሀገር የማተራመስና የማፍረስ ሴራውን በማካሄድ ላይ ይገኛል ። ከዚህ ጋር ተያይዞም ሀገርን የማዳን የክተት ጥሪና አዋጅ በሁሉም አካባቢ እየተካሄደ ስለሆነ ይሄንንም የክተት ጥሪ ምክንያት በማድረግ ” አካባቢህን ጠብቅ ወደ ግንባር ዝመት መከላከያክንና የፀጥታ ሀይሉን ደግፍ ” በሚል መሪ ቃል የሚከናወኑ ተግባራትን አስመልክቶ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን…

                  Read More

                    የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ቁጥር 5 /2014 በሃገር ህልውና እና ሉዐላዊነት ላይ የተደቀነን አደጋ ለመከላከል የወጣ

                    የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መንግሥት የሃገርን ህልውና፣ ሉዐላዊነት እና የግዛት አንድነት ከውስጥም ሆነ ከውጭ ጠላቶች የመጠበቅ የሕግም ሆነ የሞራል ኃላፊነት እና ግዴታ ያለበት መሆኑን በመገንዘብ፤ የሽብርተኛው ሕውሃት እና የሽብር ግብረአበሮቹ እንቅስቃሴ በሃገር ህልውና እና ሉዐላዊነት ላይ ጉልህ እና ድርስ አደጋ የደቀነ በመሆኑ፤ ሽብርተኛው ሕውሃት እና የሽብር ግብረአበሮቹ ለዕኩይ አላማቸው መሳካት በተለያዩ የሃገራችን አካባቢዎች በንፁሃን ዜጎች ላይ…

                    Read More