የድል ብስራት ዜና አሸባሪው ጠላት ቡድን በወሎ ግንባር በህዝብ ከፍተኛ ተሳትፎ ድባቅ እየተመታ ነው።
አሸባሪው ጠላት በሁሉም አቅጣጫ መውጣት በማይችልበት ሁኔታ ወደ ህዝቡ ውስጥ ዘልቆ ገብቷል ይህም በመሆኑ በሁሉም አቅጣጫ በህዝቡና በጸጥታ አካላት ተከቧል ይህ የአሸባሪ ቡድን በብዙ ቦታዎች መንገድ ጠፍቷቸው በነሱ ያልታየ እርህራሄ ያቀዱትን ማሳካት ባለመቻላቸው ብቻ እየተደናገሩ የአከባቢውን ህዝብ እየለመኑ ይገኛሉ። ኢትዮጵያ እንዳትፈርስና ያቀዱት እንዳይሳካላቸው የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጆችና የአካባቢው ህዝብ በገቡባቸው ቦታዎች በከፍተኛ ቁጣ ባገኘው ነገር…


