ጥቅምት 26/2014ዓ.ም አሸባሪውን ጁንታ ለመቃወም እና ከጀግናው መከላከያ ሰራዊትም ጎን መሆናቸውን ለመግለጽ በድሬደዋ አስተዳደር ታላቅ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው