አላግባብ የዋጋ ንረት ለመጨመር የሚጥሩ አካላት ላይ አስተዳደራዊና ህጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድ ተገለጸ

    በአስተዳደሩ የሸቀጦችና የአገልግሎት የዋጋ ንረትን ለመከላከል የተቋቋመው ግብረ ሀይል ውይይት አካሂዷል ፡፡ በውይይቱም የሚታዩ የዋጋ ንረቶችን ለመከላከል የተከናወኑ ተግባራት የተገመገሙ ሲሆን በተለይም ከመሰረታዊ የፍጆታ እቃዎች ጋር በተያያዘ እጅግ የገነነ ችግር መኖሩ ተመላክቷል፡፡ በነዳጅ አቅርቦት ረገድም እንደዚሁ ከፍተኛ ችግር መኖሩ የተገለጸ ሲሆን የሚመለከተው አካል ለችግሩ አፋጣኝ መፍትሄ ለመስጠት ከባለድረሻ አካላት ጋር በመቀናጀት ለችግሩ መፍትሄ ለመስጠት መስራት…

    Read More

      ነዋሪው ህብረተሰብ ከፀጥታ ሀይሎች ጋር በጋራ በመሆን የአሸባሪውን የህወሀት ቡድን ሴራ ማክሸፍ እንደሚገባ ተገለፀ ።

      አሸባሪው የህወሀት ቡድንና የኦነግ ሸኔ ቡድን በተለይም በአፋር ፣ በአማራ ክልል እንዲሁም በአንዳንድ የኦሮሚያ አካባቢዎች የፈፀሙትን ጥቃትና ወረራ በማክሸፍ ደረጃ ነዋሪው ህብረተሰብ ከዳር እስከ ዳር ተነቃንቆ በአጭር ጊዜ ውስጥ ይህንን ሴራ ለመቀልበስ ህዝባዊ ንቅናቄ ይፈጠር ዘንድ እንዲሁም የተጀመረው ትግል የህዝብ ትግል ሆኖ አሸባሪው የህወሀት ቡድን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ይወገድ ዘንድም የተለያዩ ስራዎች በመሰራት ላይ ይገኛሉ…

      Read More

        ፐብሊክ ሰርቫንቱ ህብረተሰቡ የሚፈልገዉን አገልግሎት በጥራትና በፍጥነት እንዲያቀርብ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

        በድሬዳዋ አስተዳደር የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ከአስተዳደሩ ሴክተሮች እና የከተማ ቀበሌዎች ጋር ለውጥ ስራ አመራሮች ባካሄደዉ ውይይት ላይ የድሬ ደዋ አስተዳዳር ፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ሀላፊ አቶ አቡበከር አብዶሽ ባደረጉት ንግግር እንደገለፁት ፐብሊክ ሰርቫንቱ ህብረተሰቡ የሚፈልገዉን አገልግሎት በጥራትና በፍጥነት እንዲያቀርብ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ አቶ አቡበከር አክለዉም በየተቋማቱ የተለዩ የመልካም…

        Read More