#በሳምንታዊው “ከተማ አቀፍ የፅዳት ዘመቻ” መርሀግብር፤ 16ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል ሲንፖዚየም የሚካሄድበት ስፍራ ማለትም:- ከሻም ሆቴል (ድሮ ኬላ) እስከ አዲሱ ሃይስኩል ያለው መንገድና አካባቢ ፅዳት ይከናወናል።

    በመሆኑም ነገ ቅዳሜ ህዳር 18/2014 ዓ.ም ከማለዳው 12:00 ጀምሮ፤ ከታች የተዘረዘሩ የአስተዳደሩ መንግስታዊ ተቋማት አመራርና ሠራተኞች በሙሉ፤ በሠዓቱ በስፍራው ተገኝታችሁ በማፅዳት ኀላፊነታችሁን እንድትወጡ ይሁን።
    • የምክር ቤትና ተጠሪ ተቋማት
    • የከንቲባ ጽ/ቤትና ተጠሪ ተቋማት
    • የንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮና ተጠሪ ተቋማት
    • የትምህርት ቢሮ
    • የግብርና ቢሮና ተጠሪ ተቋማት
    • የኮንስትራክሽንና ቤቶች አስተዳደር ቢሮ
    • የፍትህና ጸጥታና ህግ ጉዳዮች ቢሮ
    • የብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት
    • የከተማ ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት
    • የድሬዳዋ ፖሊስ ኮሚሽን
    • የፋይናንስና ቢሮና ተጠሪ ተቋማት
    • የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ
    • የገቢዎች ባለስልጣን
    • የሴቶችና ህጻናት ቢሮና ተጠሪ ተቋማት
    • የጤና ቢሮ
    • የኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ
    • የሲቪል ሰርቪስ ቢሮ
    • የቴክኒክና ሙያ ኢንተርፕራይዞች ቢሮ
    • የ07/09 ቀበሌ ጽ/ቤት